ይህ የአለም ባንክ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን ገጽ ነው።

"የወንጌል ማህበርተኛ እሆን ዘንድ ስለወንጌል ሁሉን አደርጋለሁ።" 1 ቆሮ 9:23
  • PBID: 0067000500000002
  • 3 persone piace questo elemento
  • 56 Articoli
  • 144 Foto
  • 1 Video
  • Church & Ministry
  • Ethiopian Assemblies of God Alembank local church
  • +251912241146
  • Debre Abay
Collegamenti social
Cerca
Aggiornamenti recenti
  • 0 Commenti 0 condivisioni 82 Views 0 Anteprima
  • 0 Commenti 0 condivisioni 110 Views 0 Anteprima
  • እሁድ ሰኔ 22/2017 አ/ም ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ በሚኖሩ የቃል፣የአምልኮ እና የሀይል ጊዜ መጥተው ከኛ ጋር የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    እሁድ ሰኔ 22/2017 አ/ም ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ በሚኖሩ የቃል፣የአምልኮ እና የሀይል ጊዜ መጥተው ከኛ ጋር የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    0 Commenti 0 condivisioni 160 Views 0 Anteprima
  • ዛሬ አርብ ሰኔ 20/2017 አ/ምን በነበረን የአምልኮ፣የቃል እና የፈውስ ምሽት እግዚአብሔር አምላክ ድንቅ ጊዜን ሰጥቶናል።በሁሉ የረዳንና የተገኘልን ጌታ ክብር ይሁንለት።
    ዛሬ አርብ ሰኔ 20/2017 አ/ምን በነበረን የአምልኮ፣የቃል እና የፈውስ ምሽት እግዚአብሔር አምላክ ድንቅ ጊዜን ሰጥቶናል።በሁሉ የረዳንና የተገኘልን ጌታ ክብር ይሁንለት።
    0 Commenti 0 condivisioni 389 Views 0 Anteprima
  • አርብ ሰኔ 20/2017 አ/ም ከ11:00 ጀምሮ በሚኖረን ልዩ የአምልኮ፣የቃል እና የፈውስ ጊዜ መጥተው ከኛ ጋር የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    አርብ ሰኔ 20/2017 አ/ም ከ11:00 ጀምሮ በሚኖረን ልዩ የአምልኮ፣የቃል እና የፈውስ ጊዜ መጥተው ከኛ ጋር የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    0 Commenti 0 condivisioni 795 Views 0 Anteprima
  • ዛሬ እሁድ ሰኔ 15/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም እግዚአብሔር አምላክ ድንቅ የአምልኮ፣የቃል፣የፀሎት ናት የሀይል ጊዜን ሰጥቶናል በሁሉ የረዳንና ያግዘን እግዚአብሔር ይመስገን።
    ዛሬ እሁድ ሰኔ 15/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም እግዚአብሔር አምላክ ድንቅ የአምልኮ፣የቃል፣የፀሎት ናት የሀይል ጊዜን ሰጥቶናል በሁሉ የረዳንና ያግዘን እግዚአብሔር ይመስገን።
    0 Commenti 0 condivisioni 2K Views 0 Anteprima
  • የእሁድ ማለዳ የትምህርት እና የፀሎት ጊዜ!
    ሰኔ 15/20ለአገልጋዮቹ"የአገልግሎት ጥሪ አገልግሎት ለአገልጋዮቹ"
    የእሁድ ማለዳ የትምህርት እና የፀሎት ጊዜ! ሰኔ 15/20ለአገልጋዮቹ"የአገልግሎት ጥሪ አገልግሎት ለአገልጋዮቹ"
    0 Commenti 0 condivisioni 3K Views 0 Anteprima
  • እሁድ ሰኔ 15/2017 አ/ም ከማለዳው 3:30 በሚኖረን የቃል የአምልኮ እና የሀይል ጊዜ መጥተው ከኛ ጋር የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    እሁድ ሰኔ 15/2017 አ/ም ከማለዳው 3:30 በሚኖረን የቃል የአምልኮ እና የሀይል ጊዜ መጥተው ከኛ ጋር የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    0 Commenti 0 condivisioni 3K Views 0 Anteprima
  • መክብብ 9፥9
    አምላክ ከፀሓይ በታች በሰጠህ በዚህ ትርጕም የለሽ የሕይወት ዘመን ሁሉ፣ ከንቱ በሆኑትም ቀኖችህ ሁሉ ከምትወድዳት ሚስትህ ጋራ ደስ ይበልህ፤ በሕይወትህና ከፀሓይ በታች በምትደክምበት ነገር ሁሉ ይህ ዕድል ፈንታህ ነውና። 
    ከትዳር ባለቤቴ ጋር18 ዓመት በወንጌል አገልግሎት ጉዞ 23 ዓመት በመከራና በችግር በመራብና በማጣት ባሳለፍናቸው እና ባሳለፍኩት ጊዜያት ሁሉ #ከጎኔና #ከጎናችን ሰይለየን ፊቱን ሳይቀይር የረዳን እና የረዳኝን እግዚአብሔር አምላክን እያመሰገንኩ እና እያመሰገንን፤ዛሬ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም ከውድ ከትዳር ባለቤቴና ከወንጌል አገሬ ከሲስተር ፀጋነሽ ላካና  ከቤተክርስቲያናችን ምዕመናን ጋራ የ18ተኛውን ዓመት የጋብቻ ክብር በዓል  ስናከብር በብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ ይዞ ያልለቀቀን፣ ከመሸከም ያልዳካመ ፣ስንደክም ያበረታን፣ስናዝን ያጽናናንን፤የእግዚአብሔር አምላካችን ስም ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም የተባረከ ይሁን እያለን ፤ ምክር አዘል መልዕክት ለባለትዳሮች ፦
    በእግዚአብሔር ዘንድ ጋብቻ እጅግ ክቡር ነው፤ የእሱ ፍቅር ምሳሌ ነውና እንደዚሁ እንድናየው ይፈልጋል። ጋብቻ ቅዱስ ነው፤ በባልና ሚስት መካከል ያለው ታማኝነትም የማይናወጥ ነው። እርስ በርሳችን ታማኝ ልንሆን ይገባናል።
    እውነተኛ ፍቅር ኃይለኛና የዘላለም ነው፤ ምንም ቢከሰት እርስ በርስ ለመደጋገፍ የገባነው ቃል ኪዳን ነው። ጠንካራና ጥልቅ ነው፤ የሚመጣብንን ፈተናና ችግር ሁሉ የሚያሸንፍ ነው። ሕመምም ይሁን ችግር ወይም መከራ ሊያጠፋው አይችልም።
    ዕቅዳችሁን ሁሉ ለእግዚአብሔር በየዕለቱ አቅርቡ፤ ስለወደፊቱ ከኢየሱስ ጋር ተነጋገሩ፤ ምኞታችሁንም ሁሉ በእጁ አስቀምጡ። ያኔ ሰላምን ታገኛላችሁ፤ እያንዳንዱን ምዕራፍም በደስታ ትኖራላችሁ፤ በኢየሱስም ስም ድል ታደርጋላችሁ
    ፓስተር አባተ ቸርነት እና ሲስተር ፀጋነሽ ላካ
    መክብብ 9፥9 አምላክ ከፀሓይ በታች በሰጠህ በዚህ ትርጕም የለሽ የሕይወት ዘመን ሁሉ፣ ከንቱ በሆኑትም ቀኖችህ ሁሉ ከምትወድዳት ሚስትህ ጋራ ደስ ይበልህ፤ በሕይወትህና ከፀሓይ በታች በምትደክምበት ነገር ሁሉ ይህ ዕድል ፈንታህ ነውና።  ከትዳር ባለቤቴ ጋር18 ዓመት በወንጌል አገልግሎት ጉዞ 23 ዓመት በመከራና በችግር በመራብና በማጣት ባሳለፍናቸው እና ባሳለፍኩት ጊዜያት ሁሉ #ከጎኔና #ከጎናችን ሰይለየን ፊቱን ሳይቀይር የረዳን እና የረዳኝን እግዚአብሔር አምላክን እያመሰገንኩ እና እያመሰገንን፤ዛሬ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም ከውድ ከትዳር ባለቤቴና ከወንጌል አገሬ ከሲስተር ፀጋነሽ ላካና  ከቤተክርስቲያናችን ምዕመናን ጋራ የ18ተኛውን ዓመት የጋብቻ ክብር በዓል  ስናከብር በብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ ይዞ ያልለቀቀን፣ ከመሸከም ያልዳካመ ፣ስንደክም ያበረታን፣ስናዝን ያጽናናንን፤የእግዚአብሔር አምላካችን ስም ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም የተባረከ ይሁን እያለን ፤ ምክር አዘል መልዕክት ለባለትዳሮች ፦ በእግዚአብሔር ዘንድ ጋብቻ እጅግ ክቡር ነው፤ የእሱ ፍቅር ምሳሌ ነውና እንደዚሁ እንድናየው ይፈልጋል። ጋብቻ ቅዱስ ነው፤ በባልና ሚስት መካከል ያለው ታማኝነትም የማይናወጥ ነው። እርስ በርሳችን ታማኝ ልንሆን ይገባናል። እውነተኛ ፍቅር ኃይለኛና የዘላለም ነው፤ ምንም ቢከሰት እርስ በርስ ለመደጋገፍ የገባነው ቃል ኪዳን ነው። ጠንካራና ጥልቅ ነው፤ የሚመጣብንን ፈተናና ችግር ሁሉ የሚያሸንፍ ነው። ሕመምም ይሁን ችግር ወይም መከራ ሊያጠፋው አይችልም። ዕቅዳችሁን ሁሉ ለእግዚአብሔር በየዕለቱ አቅርቡ፤ ስለወደፊቱ ከኢየሱስ ጋር ተነጋገሩ፤ ምኞታችሁንም ሁሉ በእጁ አስቀምጡ። ያኔ ሰላምን ታገኛላችሁ፤ እያንዳንዱን ምዕራፍም በደስታ ትኖራላችሁ፤ በኢየሱስም ስም ድል ታደርጋላችሁ ፓስተር አባተ ቸርነት እና ሲስተር ፀጋነሽ ላካ
    0 Commenti 0 condivisioni 4K Views 0 Anteprima
  • https://t.me/Alembankassemble/3486?single
    https://t.me/Alembankassemble/3486?single
    0 Commenti 0 condivisioni 4K Views 0 Anteprima
  • የቤተ ክርስርስቲያኗን telegram channel ላይ ሁሉንም ፕሮግራሞች ይከታተሉ ።
    https://t.me/Alembankassemble/3410
    የቤተ ክርስርስቲያኗን telegram channel ላይ ሁሉንም ፕሮግራሞች ይከታተሉ ። https://t.me/Alembankassemble/3410
    T.ME
    Assembles of God Alem Bank Local Church
    ዕብ 3፡1 “ስለዚህ÷ከሰማያዊ ጥሪ ተካፋዮች የሆናችሁ ቅዱሳን ወንድሞችሆይ ÷የሃይማኖታችንን ሐዋርያናሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስን ተመልከቱ፡፡ መሪ ጥቅስ ፡- 2 ዜና (29፡1-36) ¹ ሕዝቅያስም የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ በነበረ ጊዜ መንገሥ ጀመረ፥ በኢየሩሳሌም ሀያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ እናቱም የዘካርያስ ልጅ አቡ ትባል ነበር። ² አባቱም ዳዊት እንዳደረገ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አደረገ። ³ በነገሠም በመጀመሪያው ዓመት በመጀመሪያው ወር የእግዚአብሔርን ቤት ደጆች ከፈተ፥ አደሳቸውም። ⁴ ካህናቱንና ሌዋውያኑንም አስመጣ ፥ በምሥራቅ በኩል ባለው አደባባይም ሰበሰባቸው፥ (⁸) ስለዚህም የእግዚአብሔር ቍጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ሆነ፥ በዓይናችሁም እንደምታዩ ለድንጋጤና ለመደነቂያ ለመዘበቻም አሳልፎ ሰጣቸው። (⁹) እነሆም፥ ስለዚህ አባቶቻችን በሰይፍ ወደቁ ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችንም ሚስቶቻችንም ተማረኩ ። (¹⁰) አሁንም የቍጣው ጽናት ከእኛ እንዲመለስ ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር ቃል ኪዳን አደርግ ዘንድ በልቤ አስቤአለሁ። ¹¹ ልጆቼ ሆይ፥ በፊቱ ትቆሙና ታገለግሉት ዘንድ፥ አገልጋዮቹም ትሆኑ ዘንድ፥ታጥኑለትም ዘንድ እግዚአብሔር መርጦአችኋልና ቸል አትበሉ። • እግዚአብሄርን እንደ ማገልገል የከበረ ነገር የለም ፡፡ • እግዚአብሄርን ማገልገል ደግሞ በጣት ለሚቆጠሩ ጥቂት ሰዎች የተሰጠ እድል ሳይሆን ለሁሉም ሰው የተሰጠ እድል ነው ፡፡ • እግዚአብሄር ንጉስ ነው ፡፡ • እግዚአብሄርን እርሱ በሚፈልገው እንጂ እኛ በፈለግነው ሁኔታ አናገለግለውም ፡፡ • እግዚአብሄርን በማገልገል ፍሬያማ ለመሆን ከእኛ የሚጠይቀው ነገር አለ ፡፡ • እግዚአብሄርን ማገልገል በእግዚአብሄር ቃል ስርአት እንደሚገባ መሄድን ይጠይቃል ፡፡ …
    0 Commenti 0 condivisioni 4K Views 0 Anteprima
  • ከቅንነት ማለት፦ የቀጠለ
    5ኛ. ጽድቅን በልብ እዉነት የሚያደርግ፥ማለት ነዉ፡፡ (መዝሙር 15፥2)
    “ በቅንነት የሚሄድ፥ ጽድቅንም የሚያደርግ፥ በልቡም እውነትን የሚናገር።”
    6ኛ. እግዚአብሔርን ደስ ለመሰኘት የምሄዱት ማለት ነወ፡፡ (መዝሙር 84፥11)
    “እግዚአብሔር አምላክ ምሕረትንና እውነትን ስለ ወደደ፥ ሞገስንና ክብርን ይሰጣል፤ እግዚአብሔር በቅንነት የሚሄዱትን ከመልካም ነገር አያሳጣቸውም።”
    7ኛ. በአልጋው ላይ ያርፋል ማለት ነዉ፡፡ (ኢሳይያስ 57፥2)
    “ወደ ሰላም ይገባል፤ በቅንነት የሄደ በአልጋው ላይ ያርፋል።”
    8ኛ. እግዚአብሔርንም ሰዉንም አለመበደል ማለት ነዉ፡፡ (ዳንኤል 6፥22)
    “ በፊቱ ቅንነት ተገኝቶብኛልና፥ በአንተም ፊት ደግሞ፥ ንጉሥ ሆይ፥ አልበደልሁምና አምላኬ መልአኩን ልኮ የአንበሶችን አፍ ዘጋ፥ እነርሱም አልጐዱኝም አለው።”
          ይቀጥላል፦
    ከቅንነት ማለት፦ የቀጠለ 5ኛ. ጽድቅን በልብ እዉነት የሚያደርግ፥ማለት ነዉ፡፡ (መዝሙር 15፥2) “ በቅንነት የሚሄድ፥ ጽድቅንም የሚያደርግ፥ በልቡም እውነትን የሚናገር።” 6ኛ. እግዚአብሔርን ደስ ለመሰኘት የምሄዱት ማለት ነወ፡፡ (መዝሙር 84፥11) “እግዚአብሔር አምላክ ምሕረትንና እውነትን ስለ ወደደ፥ ሞገስንና ክብርን ይሰጣል፤ እግዚአብሔር በቅንነት የሚሄዱትን ከመልካም ነገር አያሳጣቸውም።” 7ኛ. በአልጋው ላይ ያርፋል ማለት ነዉ፡፡ (ኢሳይያስ 57፥2) “ወደ ሰላም ይገባል፤ በቅንነት የሄደ በአልጋው ላይ ያርፋል።” 8ኛ. እግዚአብሔርንም ሰዉንም አለመበደል ማለት ነዉ፡፡ (ዳንኤል 6፥22) “ በፊቱ ቅንነት ተገኝቶብኛልና፥ በአንተም ፊት ደግሞ፥ ንጉሥ ሆይ፥ አልበደልሁምና አምላኬ መልአኩን ልኮ የአንበሶችን አፍ ዘጋ፥ እነርሱም አልጐዱኝም አለው።”       ይቀጥላል፦
    0 Commenti 0 condivisioni 3K Views 0 Anteprima
Altre storie