ይህ የአለም ባንክ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን ገጽ ነው።
"የወንጌል ማህበርተኛ እሆን ዘንድ ስለወንጌል ሁሉን አደርጋለሁ።" 1 ቆሮ 9:23
"የወንጌል ማህበርተኛ እሆን ዘንድ ስለወንጌል ሁሉን አደርጋለሁ።" 1 ቆሮ 9:23
Mises à jour récentes
-
የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዝአብሔር ቤተ ክርስትያን አለም ባንክ አጥቢያ (EAG ABC) Ajouter une nouvelle offre0 Commentaires 0 Parts 258 Vue 0 AperçuConnectez-vous pour aimer, partager et commenter!
-
የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዝአብሔር ቤተ ክርስትያን አለም ባንክ አጥቢያ (EAG ABC) Ajouter une nouvelle offreበኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር ሚያዝያ 12,2017 በልጆች ፕሮግራም እግዝአብሔር ድንቅ ጊዜ ተሰጥቶናል።በኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር ሚያዝያ 12,2017 በልጆች ፕሮግራም እግዝአብሔር ድንቅ ጊዜ ተሰጥቶናል።0 Commentaires 0 Parts 248 Vue 0 Aperçu
-
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄ ና መልስ
1.«ይህ መጥምቁ ዮሐንስ ነው እርሱ ከሙታን ተነሥቷል፡ስለዚህም ኃይል በእርሱ ይደረጋል»ያለው ማን ነው?የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄ ና መልስ 1.«ይህ መጥምቁ ዮሐንስ ነው እርሱ ከሙታን ተነሥቷል፡ስለዚህም ኃይል በእርሱ ይደረጋል»ያለው ማን ነው?00100 Commentaires 0 Parts 250 Vue 0 Aperçu -
https://youtu.be/IXHSwU3kBrM?si=plvvdMWqK-bAWckk0 Commentaires 0 Parts 257 Vue 0 Aperçu
-
ሻሎም ቅዱሳን ግንቦት 1 አረብ እና ግንቦት 3 እሁድ
በቤተክርስቲያናችን ልዩ የሆነ የአምልኮ የቃል ኮንፍራንስ ተዘጋጅቷል ስለዚህ ሁላችሁም በመገኘት ተባረኩ ፦መልክቱን ሼር በማድረግ ለብዙዎች እንዲደርስ እንድታደርጉ በማለት በአክብሮት እንጠይቃለን።ብሩካን ሁኑ !ሻሎም ቅዱሳን ግንቦት 1 አረብ እና ግንቦት 3 እሁድ በቤተክርስቲያናችን ልዩ የሆነ የአምልኮ የቃል ኮንፍራንስ ተዘጋጅቷል ስለዚህ ሁላችሁም በመገኘት ተባረኩ ፦መልክቱን ሼር በማድረግ ለብዙዎች እንዲደርስ እንድታደርጉ በማለት በአክብሮት እንጠይቃለን።ብሩካን ሁኑ !0 Commentaires 0 Parts 266 Vue 0 Aperçu -
አርብ ግንቦት 1 ከቀኑ 11:00 ጀምሮ እና እሁድ ግንቦት 3/2017 አ/ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ በሚኖሩ ፕሮግራሞች ላይ ቅዱሳን ሌሎችንም በመጋበዝ የበረከቱ ተካፋይ ይሁን።አርብ ግንቦት 1 ከቀኑ 11:00 ጀምሮ እና እሁድ ግንቦት 3/2017 አ/ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ በሚኖሩ ፕሮግራሞች ላይ ቅዱሳን ሌሎችንም በመጋበዝ የበረከቱ ተካፋይ ይሁን።0 Commentaires 0 Parts 304 Vue 0 Aperçu
-
የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዝአብሔር ቤተ ክርስትያን አለም ባንክ አጥቢያ (EAG ABC) Ajouter une nouvelle offre d'emploi CraftsThe Fruit of the Spirit (and Its Meaning) in the BibleDivine Characteristics That Form in People Who Walk by the Spirit by BibleProject Scholarship Team – Jan 30, 2025 The Apostle Paul describes “the fruit of the Spirit” as “love, joy, peace, patience, kindness, goodness, faithfulness, gentleness, self-control” (Gal. 5:22-23 NASB). These qualities reflect God’s character and the...0 Commentaires 0 Parts 222 Vue 0 Aperçu
-
የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዝአብሔር ቤተ ክርስትያን አለም ባንክ አጥቢያ (EAG ABC) Ajouter une nouvelle offre0 Commentaires 0 Parts 198 Vue 0 Aperçu
-
የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዝአብሔር ቤተ ክርስትያን አለም ባንክ አጥቢያ (EAG ABC) mis à jour sa photo de profil0 Commentaires 0 Parts 220 Vue 0 Aperçu
-
Ethiopia Assemblies Of God Church Alem Bank(መደበኛ የዘወትር ፕሮግራሞቻችን)
• የቤተክስቲያንቱ መጋቢዎቻችንን በሚከተለው ቁጥር ደውላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ፤ መጋቢ አባተ ቸርነት (0910057525) ፓስተር ዶ/ር አባይነህ ሱገቶ(0911851818) ።
• በየሳምንቱ ሰኞ ከ12:00—1:30 የመጽሓፍ ቅዱሰ ጥናት በተለያዩ አካባቢዎች ይካሄዳል:: እንዲሁም በቤተ ክርስቲያኒቷ ውስጥ አንድ የጥናት ቡድን ይኖራል።
• ማክሰኞ 11:30-1:30 የአጠቃላይ ምዕመናን የተከታታይ ትምህርት ጊዜ በተለያዩ አገልጋዮች የሚሰጥበት ጊዜ ሲሆን መገኘት ትችላላችሁ።
• ዘወትር ሀሙስ 3:00—6:00 የምክር የክትትልና የቤተሰብ ማማከር አገልግሎት ጊዜ፣በመጋቢ አባተ ቸርነት {0910057525} ደዉላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ ።
• ዘወትር አረብ ከ2፡30-6:00 ኃይል የመቀበልና የምልጃ በመንፈስ ቅዱስ የማሟላት የጸሎት ጊዜ አለ።
(ሁሉም ቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች በመገኘት የሚያገለግሉበት ይሆናል )የጸሎት ዘርፍ መሪ እህት ብርሃኔ አዲሱን 0913946383/ በማናገር አገልግሎቱን ይከፈሉ ።
• እንዲሁም ዘወትር አርብ ከ11፡ 30 - 2፡00 ድረስ የፈውስ፣የነፃ የመውጣትና የአምልኮ የቃል አገልግሎት ፕሮግራም ይካሄዳል
(በተጋባዥ አገልጋዮችና በቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች በሙሉ በመገኘት የሚያገለግሉ ሲሆን የፈውስ አገልግሎቱን የሚመራው፦ፓ.ር ዶ/ር አባይነህ ሱገቶ )0911851818/ 0913946383 በመደወል መገኘት ይችላሉ
• ዘወትር እሁድ ከ2፡30 - 3፡30 ለመሪዎች፤ ለአገልጋዮች፤ለአገልግሎት ዘርፍ መሪዎች እና ለጠቅላላ ምዕመናን ተከታታይ ትምህርት የሚሰጥበት ጊዜ ይሆናል ።
እንዲሁም እሁድ 3:30-6:00የአምልኮ፣የቃል፣ የፈውስ እና የተአምራት ጊዜ አለ።
• ዘውትር እሁድ ከ10:00-12:00 የወጣቶች የቃል የአምልኮ የጸሎት እና የመነቃቃት ጊዜ አለ።
መሳተፍ የምትፈልጉ የዘርፉን መሪዎች
(ቀነኒ ጫላ0927223127/ዘነበ ዶዕላሶ 0915688865) ደዉላችው መገኘት ትችላላችሁ ።
• ዘወትር ረቡዕ ከ11፡30 -12:30 ከ12 አመት እስከ 18 ዓመት እድሜ ያላቸው ለታዳጊ ወጣቶች የተለያዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችን፤ድራማ እና ስነ ጹሑፍ እናስተምራለን::
(በዘርፉ መሪዎች ትዕግሥት አዱኛ 0923595892/ ወንጌላዊ ናትናኤል ነዳጋ 096 318 8187/ደዉላችው ማነጋገር ትችላላችሁ ።
• በየሳምንቱ እሁድ ከ5፡00 -6፡00 ከ4 - 11 ዓመት እድሜ ላላቸውለ ልጆች ተከታታይ የሆነ የሰንበት ትምሕርት ይሰጣቸዋል።
ምስጢር አብረሃም 0911333196/ ቡሩክ አዳነ 0989379791 በመደወል ልጆቻቸው የጌታን ቃል እንዲመሩ ማድረግ ።
• የወሩ የመጀመሪያ ቅዳሜ ምሽት ከ2፡00 ሰዓት ጀምሮ የአደራ ፀሎት ፕሮግራም ጊዜ ይኖራል። የጸሎት ሸክም እና የአገልግሎት ጥሪ እና የሙሉ ጊዜ አገልጋዮች፣ የአገልግሎት ዘርፍ መሪዎች ሁላችሁም በመገኘት በጸሎት እንድትታጉ።
{እህት ብርሃኔ አዲሱ 0913946383/ ደዉላችው መገኘት ትችላላችሁ ።
ዮሐንስ 2:17 “ለቤትህ ያለኝ ቅናት ያቃጥለኛል”።Ethiopia Assemblies Of God Church Alem Bank(መደበኛ የዘወትር ፕሮግራሞቻችን) • የቤተክስቲያንቱ መጋቢዎቻችንን በሚከተለው ቁጥር ደውላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ፤ መጋቢ አባተ ቸርነት (0910057525) ፓስተር ዶ/ር አባይነህ ሱገቶ(0911851818) ። • በየሳምንቱ ሰኞ ከ12:00—1:30 የመጽሓፍ ቅዱሰ ጥናት በተለያዩ አካባቢዎች ይካሄዳል:: እንዲሁም በቤተ ክርስቲያኒቷ ውስጥ አንድ የጥናት ቡድን ይኖራል። • ማክሰኞ 11:30-1:30 የአጠቃላይ ምዕመናን የተከታታይ ትምህርት ጊዜ በተለያዩ አገልጋዮች የሚሰጥበት ጊዜ ሲሆን መገኘት ትችላላችሁ። • ዘወትር ሀሙስ 3:00—6:00 የምክር የክትትልና የቤተሰብ ማማከር አገልግሎት ጊዜ፣በመጋቢ አባተ ቸርነት {0910057525} ደዉላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ ። • ዘወትር አረብ ከ2፡30-6:00 ኃይል የመቀበልና የምልጃ በመንፈስ ቅዱስ የማሟላት የጸሎት ጊዜ አለ። (ሁሉም ቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች በመገኘት የሚያገለግሉበት ይሆናል )የጸሎት ዘርፍ መሪ እህት ብርሃኔ አዲሱን 0913946383/ በማናገር አገልግሎቱን ይከፈሉ ። • እንዲሁም ዘወትር አርብ ከ11፡ 30 - 2፡00 ድረስ የፈውስ፣የነፃ የመውጣትና የአምልኮ የቃል አገልግሎት ፕሮግራም ይካሄዳል (በተጋባዥ አገልጋዮችና በቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች በሙሉ በመገኘት የሚያገለግሉ ሲሆን የፈውስ አገልግሎቱን የሚመራው፦ፓ.ር ዶ/ር አባይነህ ሱገቶ )0911851818/ 0913946383 በመደወል መገኘት ይችላሉ • ዘወትር እሁድ ከ2፡30 - 3፡30 ለመሪዎች፤ ለአገልጋዮች፤ለአገልግሎት ዘርፍ መሪዎች እና ለጠቅላላ ምዕመናን ተከታታይ ትምህርት የሚሰጥበት ጊዜ ይሆናል ። እንዲሁም እሁድ 3:30-6:00የአምልኮ፣የቃል፣ የፈውስ እና የተአምራት ጊዜ አለ። • ዘውትር እሁድ ከ10:00-12:00 የወጣቶች የቃል የአምልኮ የጸሎት እና የመነቃቃት ጊዜ አለ። መሳተፍ የምትፈልጉ የዘርፉን መሪዎች (ቀነኒ ጫላ0927223127/ዘነበ ዶዕላሶ 0915688865) ደዉላችው መገኘት ትችላላችሁ ። • ዘወትር ረቡዕ ከ11፡30 -12:30 ከ12 አመት እስከ 18 ዓመት እድሜ ያላቸው ለታዳጊ ወጣቶች የተለያዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችን፤ድራማ እና ስነ ጹሑፍ እናስተምራለን:: (በዘርፉ መሪዎች ትዕግሥት አዱኛ 0923595892/ ወንጌላዊ ናትናኤል ነዳጋ 096 318 8187/ደዉላችው ማነጋገር ትችላላችሁ ። • በየሳምንቱ እሁድ ከ5፡00 -6፡00 ከ4 - 11 ዓመት እድሜ ላላቸውለ ልጆች ተከታታይ የሆነ የሰንበት ትምሕርት ይሰጣቸዋል። ምስጢር አብረሃም 0911333196/ ቡሩክ አዳነ 0989379791 በመደወል ልጆቻቸው የጌታን ቃል እንዲመሩ ማድረግ ። • የወሩ የመጀመሪያ ቅዳሜ ምሽት ከ2፡00 ሰዓት ጀምሮ የአደራ ፀሎት ፕሮግራም ጊዜ ይኖራል። የጸሎት ሸክም እና የአገልግሎት ጥሪ እና የሙሉ ጊዜ አገልጋዮች፣ የአገልግሎት ዘርፍ መሪዎች ሁላችሁም በመገኘት በጸሎት እንድትታጉ። {እህት ብርሃኔ አዲሱ 0913946383/ ደዉላችው መገኘት ትችላላችሁ ። ዮሐንስ 2:17 “ለቤትህ ያለኝ ቅናት ያቃጥለኛል”።0 Commentaires 0 Parts 213 Vue 0 Aperçu -
እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ መታሰቢያ በዓል በሰላም በጤና አደረሳችሁ/አደረሰን ። ተቀደደው መጋረጃ፡፡
‹‹ ማቴዎስ 27፡50-53 ››
ኢየሱስም ሁለተኛ በታለቅ ድምጽ ጮሆ ነፍሱን ተወ፡፡ እነሆም የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ተቀደደ፡፡
ምድርም ተናወጠች፡፡
አለቶችም ተሰነጠቁ፡፡
መቃብሮችም ተከፈቱ፡፡
ተኝተው ከነበሩትም ከቅዱሳን ብዙ ሥጋዎች ተነሱ፡፡ ከትንሳኤውም በኋላ ከመቃብሮች ወጥተው ወደ ቅድስት ከተማ ገቡና ለብዙዎች ታዩ፡፡››እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ መታሰቢያ በዓል በሰላም በጤና አደረሳችሁ/አደረሰን ። ተቀደደው መጋረጃ፡፡ ‹‹ ማቴዎስ 27፡50-53 ›› ኢየሱስም ሁለተኛ በታለቅ ድምጽ ጮሆ ነፍሱን ተወ፡፡ እነሆም የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ተቀደደ፡፡ ምድርም ተናወጠች፡፡ አለቶችም ተሰነጠቁ፡፡ መቃብሮችም ተከፈቱ፡፡ ተኝተው ከነበሩትም ከቅዱሳን ብዙ ሥጋዎች ተነሱ፡፡ ከትንሳኤውም በኋላ ከመቃብሮች ወጥተው ወደ ቅድስት ከተማ ገቡና ለብዙዎች ታዩ፡፡››0 Commentaires 0 Parts 182 Vue 0 Aperçu -
0 Commentaires 0 Parts 180 Vue 0 Aperçu
Plus de lecture