ይህ የአለም ባንክ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን ገጽ ነው።
"የወንጌል ማህበርተኛ እሆን ዘንድ ስለወንጌል ሁሉን አደርጋለሁ።" 1 ቆሮ 9:23
"የወንጌል ማህበርተኛ እሆን ዘንድ ስለወንጌል ሁሉን አደርጋለሁ።" 1 ቆሮ 9:23
Recent Updates
-
እሁድ ጥቅምት 2/2018 አ/ም ከማለዳው 2:30 ጀምሮ በሚኖረን የማለዳ የፀሎት እና የትምህርት ጊዜ እንዲሁም በሚኖሩ የቃል የአምልኮ ና የፀሎት ጊዜ መጥተው የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።በእለቱ የጌታ እራት የሚወሰድበት ጊዜም ይሆናል።እሁድ ጥቅምት 2/2018 አ/ም ከማለዳው 2:30 ጀምሮ በሚኖረን የማለዳ የፀሎት እና የትምህርት ጊዜ እንዲሁም በሚኖሩ የቃል የአምልኮ ና የፀሎት ጊዜ መጥተው የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።በእለቱ የጌታ እራት የሚወሰድበት ጊዜም ይሆናል።0 Comments 0 Shares 218 Views 0 ReviewsPlease log in to like, share and comment!
-
0 Comments 0 Shares 368 Views 0 Reviews
-
0 Comments 0 Shares 346 Views 0 Reviews
-
https://gojjochat.com/posts/494GOJJOCHAT.COMየመሻገር ኮንፍረንስShare your memories, connect with others, make new friends0 Comments 0 Shares 578 Views 0 Reviews
-
"እናንተ የአለም ብርሃን ናችሁ።" ማቴ 5:14
እነሆ በድል የመሻገር ኮንፍረንስ ከነሀሴ 30-ጳጉሜ 2/2017 አ/ም!!
በነዚህ ቀናት አርብ እና ቅዳሜ ከ10:30 ጀምሮ እንዲሁም እሁድ ሙሉ ቀን የቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች እና መዘምራንን ጨምሮ ተጋባዥ አገልጋዮች እና ዘማሪዎች ተገኝተው ያገለግላሉ።በነዚህ ተከታታይ ቀናት የቤተክርስቲያኒቱ ምዕመናን፣በዙሪያው ያሉ ቅዱሳን እና ሌሎች ተገኝተው የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ እና በአመቱ የረዳንና ጌታ በጋራ እንድናመልክ እና እንድናመሰግን በጌታ ፍቅር ተጋብዘዋል።
✍2018 አ/ም በመለኮታዊ ብርሃን በመሞላት ከፍ ብሎ የመታየት አመታችን ነው።"እናንተ የአለም ብርሃን ናችሁ።" ማቴ 5:14 እነሆ በድል የመሻገር ኮንፍረንስ ከነሀሴ 30-ጳጉሜ 2/2017 አ/ም!! በነዚህ ቀናት አርብ እና ቅዳሜ ከ10:30 ጀምሮ እንዲሁም እሁድ ሙሉ ቀን የቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች እና መዘምራንን ጨምሮ ተጋባዥ አገልጋዮች እና ዘማሪዎች ተገኝተው ያገለግላሉ።በነዚህ ተከታታይ ቀናት የቤተክርስቲያኒቱ ምዕመናን፣በዙሪያው ያሉ ቅዱሳን እና ሌሎች ተገኝተው የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ እና በአመቱ የረዳንና ጌታ በጋራ እንድናመልክ እና እንድናመሰግን በጌታ ፍቅር ተጋብዘዋል። ✍2018 አ/ም በመለኮታዊ ብርሃን በመሞላት ከፍ ብሎ የመታየት አመታችን ነው።ዛሬ እሁድ ነሀሴ 25/2017 አ/ም በነበረን ልዩ የሁለት ወር የክረምት የልጆች ትምህርት የማጠቃለያ የምስጋና ፕሮግራም በአምልኮ፣በቃል፣በተለያዩ ስነ ፅሁፎች እግዚአብሔር ድንቅ ጊዜን ሰጥቶናል።ድንቅ ጊዜን የሰጠን ጌታ ስሙ ይባረክ።0 Comments 0 Shares 530 Views 0 Reviews -
"እናንተ የአለም ብርሃን ናችሁ።" ማቴ 5:14
እነሆ በድል የመሻገር ኮንፍረንስ ከነሀሴ 30-ጳጉሜ 2/2017 አ/ም!!
በነዚህ ቀናት አርብ እና ቅዳሜ ከ10:30 ጀምሮ እንዲሁም እሁድ ሙሉ ቀን የቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች እና መዘምራንን ጨምሮ ተጋባዥ አገልጋዮች እና ዘማሪዎች ተገኝተው ያገለግላሉ።በነዚህ ተከታታይ ቀናት የቤተክርስቲያኒቱ ምዕመናን፣በዙሪያው ያሉ ቅዱሳን እና ሌሎች ተገኝተው የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ እና በአመቱ የረዳንና ጌታ በጋራ እንድናመልክ እና እንድናመሰግን በጌታ ፍቅር ተጋብዘዋል።
✍2018 አ/ም በመለኮታዊ ብርሃን በመሞላት ከፍ ብሎ የመታየት አመታችን ነው።"እናንተ የአለም ብርሃን ናችሁ።" ማቴ 5:14 እነሆ በድል የመሻገር ኮንፍረንስ ከነሀሴ 30-ጳጉሜ 2/2017 አ/ም!! በነዚህ ቀናት አርብ እና ቅዳሜ ከ10:30 ጀምሮ እንዲሁም እሁድ ሙሉ ቀን የቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች እና መዘምራንን ጨምሮ ተጋባዥ አገልጋዮች እና ዘማሪዎች ተገኝተው ያገለግላሉ።በነዚህ ተከታታይ ቀናት የቤተክርስቲያኒቱ ምዕመናን፣በዙሪያው ያሉ ቅዱሳን እና ሌሎች ተገኝተው የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ እና በአመቱ የረዳንና ጌታ በጋራ እንድናመልክ እና እንድናመሰግን በጌታ ፍቅር ተጋብዘዋል። ✍2018 አ/ም በመለኮታዊ ብርሃን በመሞላት ከፍ ብሎ የመታየት አመታችን ነው።ዛሬ እሁድ ነሀሴ 25/2017 አ/ም በነበረን ልዩ የሁለት ወር የክረምት የልጆች ትምህርት የማጠቃለያ የምስጋና ፕሮግራም በአምልኮ፣በቃል፣በተለያዩ ስነ ፅሁፎች እግዚአብሔር ድንቅ ጊዜን ሰጥቶናል።ድንቅ ጊዜን የሰጠን ጌታ ስሙ ይባረክ።0 Comments 0 Shares 566 Views 0 Reviews -
"እናንተ የአለም ብርሃን ናችሁ።" ማቴ 5:14
እነሆ በድል የመሻገር ኮንፍረንስ ከነሀሴ 30-ጳጉሜ 2/2017 አ/ም!!
በነዚህ ቀናት አርብ እና ቅዳሜ ከ10:30 ጀምሮ እንዲሁም እሁድ ሙሉ ቀን የቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች እና መዘምራንን ጨምሮ ተጋባዥ አገልጋዮች እና ዘማሪዎች ተገኝተው ያገለግላሉ።በነዚህ ተከታታይ ቀናት የቤተክርስቲያኒቱ ምዕመናን፣በዙሪያው ያሉ ቅዱሳን እና ሌሎች ተገኝተው የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ እና በአመቱ የረዳንና ጌታ በጋራ እንድናመልክ እና እንድናመሰግን በጌታ ፍቅር ተጋብዘዋል።
✍2018 አ/ም በመለኮታዊ ብርሃን በመሞላት ከፍ ብሎ የመታየት አመታችን ነው።"እናንተ የአለም ብርሃን ናችሁ።" ማቴ 5:14 እነሆ በድል የመሻገር ኮንፍረንስ ከነሀሴ 30-ጳጉሜ 2/2017 አ/ም!! በነዚህ ቀናት አርብ እና ቅዳሜ ከ10:30 ጀምሮ እንዲሁም እሁድ ሙሉ ቀን የቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች እና መዘምራንን ጨምሮ ተጋባዥ አገልጋዮች እና ዘማሪዎች ተገኝተው ያገለግላሉ።በነዚህ ተከታታይ ቀናት የቤተክርስቲያኒቱ ምዕመናን፣በዙሪያው ያሉ ቅዱሳን እና ሌሎች ተገኝተው የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ እና በአመቱ የረዳንና ጌታ በጋራ እንድናመልክ እና እንድናመሰግን በጌታ ፍቅር ተጋብዘዋል። ✍2018 አ/ም በመለኮታዊ ብርሃን በመሞላት ከፍ ብሎ የመታየት አመታችን ነው።ዛሬ እሁድ ነሀሴ 25/2017 አ/ም በነበረን ልዩ የሁለት ወር የክረምት የልጆች ትምህርት የማጠቃለያ የምስጋና ፕሮግራም በአምልኮ፣በቃል፣በተለያዩ ስነ ፅሁፎች እግዚአብሔር ድንቅ ጊዜን ሰጥቶናል።ድንቅ ጊዜን የሰጠን ጌታ ስሙ ይባረክ።0 Comments 0 Shares 568 Views 0 Reviews -
"እናንተ የአለም ብርሃን ናችሁ።" ማቴ 5:14
እነሆ በድል የመሻገር ኮንፍረንስ ከነሀሴ 30-ጳጉሜ 2/2017 አ/ም!!
በነዚህ ቀናት አርብ እና ቅዳሜ ከ10:30 ጀምሮ እንዲሁም እሁድ ሙሉ ቀን የቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች እና መዘምራንን ጨምሮ ተጋባዥ አገልጋዮች እና ዘማሪዎች ተገኝተው ያገለግላሉ።በነዚህ ተከታታይ ቀናት የቤተክርስቲያኒቱ ምዕመናን፣በዙሪያው ያሉ ቅዱሳን እና ሌሎች ተገኝተው የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ እና በአመቱ የረዳንና ጌታ በጋራ እንድናመልክ እና እንድናመሰግን በጌታ ፍቅር ተጋብዘዋል።
✍2018 አ/ም በመለኮታዊ ብርሃን በመሞላት ከፍ ብሎ የመታየት አመታችን ነው።"እናንተ የአለም ብርሃን ናችሁ።" ማቴ 5:14 እነሆ በድል የመሻገር ኮንፍረንስ ከነሀሴ 30-ጳጉሜ 2/2017 አ/ም!! በነዚህ ቀናት አርብ እና ቅዳሜ ከ10:30 ጀምሮ እንዲሁም እሁድ ሙሉ ቀን የቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች እና መዘምራንን ጨምሮ ተጋባዥ አገልጋዮች እና ዘማሪዎች ተገኝተው ያገለግላሉ።በነዚህ ተከታታይ ቀናት የቤተክርስቲያኒቱ ምዕመናን፣በዙሪያው ያሉ ቅዱሳን እና ሌሎች ተገኝተው የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ እና በአመቱ የረዳንና ጌታ በጋራ እንድናመልክ እና እንድናመሰግን በጌታ ፍቅር ተጋብዘዋል። ✍2018 አ/ም በመለኮታዊ ብርሃን በመሞላት ከፍ ብሎ የመታየት አመታችን ነው።ዛሬ እሁድ ነሀሴ 25/2017 አ/ም በነበረን ልዩ የሁለት ወር የክረምት የልጆች ትምህርት የማጠቃለያ የምስጋና ፕሮግራም በአምልኮ፣በቃል፣በተለያዩ ስነ ፅሁፎች እግዚአብሔር ድንቅ ጊዜን ሰጥቶናል።ድንቅ ጊዜን የሰጠን ጌታ ስሙ ይባረክ።0 Comments 0 Shares 546 Views 0 Reviews -
"ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ" መዝ 122:1
ልዩ የሁለት ወር የልጆች የክረምት ትምህርት ማጠቃለያ የምስጋና ፕሮግራም!!
እሁድ ነሀሴ 25/2017 አ/ም ከማለዳው 2:30 ጀምሮ በሚኖሩ ልዩ የእግዚአብሔር ቃል ጊዜ፣የአምልኮ እና ልዩ ልዩ በልጆች በሚቀርቡ የስነ ፅሁፍ ዝግጅቶች መጥተው ከኛ ጋር እግዚአብሔርን ያምልኩ።"ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ" መዝ 122:1 ልዩ የሁለት ወር የልጆች የክረምት ትምህርት ማጠቃለያ የምስጋና ፕሮግራም!! እሁድ ነሀሴ 25/2017 አ/ም ከማለዳው 2:30 ጀምሮ በሚኖሩ ልዩ የእግዚአብሔር ቃል ጊዜ፣የአምልኮ እና ልዩ ልዩ በልጆች በሚቀርቡ የስነ ፅሁፍ ዝግጅቶች መጥተው ከኛ ጋር እግዚአብሔርን ያምልኩ።0 Comments 0 Shares 645 Views 0 Reviews -
ዛሬ እሁድ ነሀሴ 18/2017 አለ/ምን በነበረን ፕሮግራም ድንቅ የአምልኮ፣የቃል፣የፀሎትና የፈውስ ጊዜን ጌታ ሰጥቶናል።በሁሉ የረዳንና ያግዘን ጌታ ይመስገን።ዛሬ እሁድ ነሀሴ 18/2017 አለ/ምን በነበረን ፕሮግራም ድንቅ የአምልኮ፣የቃል፣የፀሎትና የፈውስ ጊዜን ጌታ ሰጥቶናል።በሁሉ የረዳንና ያግዘን ጌታ ይመስገን።0 Comments 0 Shares 698 Views 0 Reviews
-
አርብ ነሀሴ 16/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም ድንቅ የአምልኮ፣የቃል፣የፈውስ እና የፀሎት ጊዜን አሳልፈናል።በሁሉ የረዳንና ያገዘን ጌታ ይመስገን።አርብ ነሀሴ 16/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም ድንቅ የአምልኮ፣የቃል፣የፈውስ እና የፀሎት ጊዜን አሳልፈናል።በሁሉ የረዳንና ያገዘን ጌታ ይመስገን።0 Comments 0 Shares 708 Views 0 Reviews
-
አርብ ነሀሴ 16/2017 አ/ምን ከቀኑ 11:00 ጀምሮ እና እሁድ ነሀሴ 18/2017 አ/ም በሚኖሩ ልዩ ትንቢታዊ የቃል እና የአምልኮ ጊዜ መጥተው የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።አርብ ነሀሴ 16/2017 አ/ምን ከቀኑ 11:00 ጀምሮ እና እሁድ ነሀሴ 18/2017 አ/ም በሚኖሩ ልዩ ትንቢታዊ የቃል እና የአምልኮ ጊዜ መጥተው የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።0 Comments 0 Shares 559 Views 0 Reviews
More Stories