• የእግዚአብሔር ቃል በሆሴዕ መጽሐፍ ምዕራፍ 4፥6 ላይ “ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል፤ አንተም እውቀትን ጠልተሃልና እኔ ካህን እንዳትሆነኝ እጠላሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ ረስተሃልና እኔ ደግሞ ልጆችህን እረሳለሁ።” እንዳለሁ ሁሉ በዚህ ዘመን ቃሉን ማማር አለብን ።
    የእግዚአብሔር ቃል በሆሴዕ መጽሐፍ ምዕራፍ 4፥6 ላይ “ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል፤ አንተም እውቀትን ጠልተሃልና እኔ ካህን እንዳትሆነኝ እጠላሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ ረስተሃልና እኔ ደግሞ ልጆችህን እረሳለሁ።” እንዳለሁ ሁሉ በዚህ ዘመን ቃሉን ማማር አለብን ።
    0 Commentaires 0 Parts 2KB Vue 0 Aperçu
  • እሁድ ግንቦት 17/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም ድንቅ የአምልኮ ፣የቃል፣የፀሎት እና የሀይል ጊዜን ጌታ ሰጥቶናል።በሁሉ የረዳን ጌታ ይመስገን።
    እሁድ ግንቦት 17/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም ድንቅ የአምልኮ ፣የቃል፣የፀሎት እና የሀይል ጊዜን ጌታ ሰጥቶናል።በሁሉ የረዳን ጌታ ይመስገን።
    0 Commentaires 0 Parts 1KB Vue 0 Aperçu
  • "በወንጌል ማህበርተኛ እሆን ዘንድ ስለ ወንጌል ሁሉን አደርጋለሁ" 1ኛ ቆሮ. 9:23"
    ሁላችሁም ወደዚህ ድረገጽ ሰዎች እንድመጡ፣share, በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ እንሁን ።
    እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርካችሁ ።
    "በወንጌል ማህበርተኛ እሆን ዘንድ ስለ ወንጌል ሁሉን አደርጋለሁ" 1ኛ ቆሮ. 9:23" ሁላችሁም ወደዚህ ድረገጽ ሰዎች እንድመጡ፣share, በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ እንሁን ። እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርካችሁ ።
    0 Commentaires 0 Parts 1KB Vue 0 Aperçu
  • የማቴዎስ ወንጌል 28 : 20

    እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።
    እንግዲህ በዚህ ቃል መሰረት ለአለም ሁሉ ወንጌል ይደርስ ዘንድ ፣እናሆ ለአለም ሁሉ ላሉት የክርስቲያን ቤተሰብ አንድ ይሆኑ ዘንድ ፣ደግሞም አንድ ቋንቋ ይነገሩም ዘንድ፣ የ eagalembankchurch.com ትልቅ አላማ ነው። ድረገጹ ላይ የ eag alembank church app ስላለው ፤ install የሚል ነክተው appን መውረድ ትችላላችሁ ። ወደ playstore ደግሞ በቅርብ ቀን ይጫናል ።
    የማቴዎስ ወንጌል 28 : 20 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ። እንግዲህ በዚህ ቃል መሰረት ለአለም ሁሉ ወንጌል ይደርስ ዘንድ ፣እናሆ ለአለም ሁሉ ላሉት የክርስቲያን ቤተሰብ አንድ ይሆኑ ዘንድ ፣ደግሞም አንድ ቋንቋ ይነገሩም ዘንድ፣ የ eagalembankchurch.com ትልቅ አላማ ነው። ድረገጹ ላይ የ eag alembank church app ስላለው ፤ install የሚል ነክተው appን መውረድ ትችላላችሁ ። ወደ playstore ደግሞ በቅርብ ቀን ይጫናል ።
    0 Commentaires 0 Parts 1KB Vue 0 Aperçu
  • 0 Commentaires 0 Parts 1KB Vue 0 0 Aperçu
  • 0 Commentaires 0 Parts 1KB Vue 0 Aperçu
  • dagi and sami
    dagi and sami
    0 Commentaires 0 Parts 1KB Vue 0 0 Aperçu
  • ሮም 12:12—“በተስፋ ደስተኞች ሁኑ፤ በመከራ ታገሡ፤ በጸሎት ጽኑ”
    ሮም 12:12—“በተስፋ ደስተኞች ሁኑ፤ በመከራ ታገሡ፤ በጸሎት ጽኑ”
    0 Commentaires 0 Parts 2KB Vue 0 Aperçu
  • አርብ ግንቦት 22/2017 አ/ም ከቀኑ 11:00 ጀምሮ በሚኖረው ልዩ የአምልኮ ፣የቃል እና የፈውስ ጊዜ መጥተው ከኛ የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    አርብ ግንቦት 22/2017 አ/ም ከቀኑ 11:00 ጀምሮ በሚኖረው ልዩ የአምልኮ ፣የቃል እና የፈውስ ጊዜ መጥተው ከኛ የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    0 Commentaires 0 Parts 2KB Vue 0 Aperçu
  • ❤❤❤Jesus Film❤❤❤

    Filmed on location in Israel at authentic biblical sites, this inspirational drama and commercial success retells the life of Christ.
    ❤❤❤Jesus Film❤❤❤ Filmed on location in Israel at authentic biblical sites, this inspirational drama and commercial success retells the life of Christ.
    0 Commentaires 0 Parts 1KB Vue 2 0 Aperçu