• Expeditions Bible የተሰኘው የዚህ ቪድዮ አስጎብኚ እንድህ ይለናል ።

    "በቅርቡ ወደ ኢራቅ ሄጄ የጥንቷን ባቢሎን የመቃኘት እድል አግንቼ ነበር። በአንድ ወቅት ግርማ ሞገስ ያለው ከተማ ዛሬ ምን ትመስላለች? በኢሳይያስ 13:​19-22 እና በኤርምያስ 50:​39 ላይ ያሉት ትንቢቶች ተፈጽመዋል?" ቪድዮን ይመልከቱ ።

    https://youtu.be/QtUNHjDmGOY?si=tZEScWYsPAhN1Zna
    Expeditions Bible የተሰኘው የዚህ ቪድዮ አስጎብኚ እንድህ ይለናል ። "በቅርቡ ወደ ኢራቅ ሄጄ የጥንቷን ባቢሎን የመቃኘት እድል አግንቼ ነበር። በአንድ ወቅት ግርማ ሞገስ ያለው ከተማ ዛሬ ምን ትመስላለች? በኢሳይያስ 13:​19-22 እና በኤርምያስ 50:​39 ላይ ያሉት ትንቢቶች ተፈጽመዋል?" ቪድዮን ይመልከቱ ። https://youtu.be/QtUNHjDmGOY?si=tZEScWYsPAhN1Zna
    0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • 0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • 0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • 0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • ይሄ ምዕራፍ ሙሴ ሞተ ብሎ ይነግረናል ፣ ይሄ ማለት ሙሴ ከሞተ ቧላ የተፃፈ ምዕራፍ ነው ማለት ነዉ።
    የዚህን ምዕራፍ ጸሐፊ ማን ይሆን ?? እስኪ በኮሜንት ሳጥን ውስጥ ንገሩኝ ።

    ምዕራፍ 34

    ሙሴም ከሞዓብ ሜዳ በኢያሪኮ ፊት ለፊት ወዳለው ወደ ናባው ተራራ ወደ ፈስጋ ራስ ወጣ፤ እግዚአብሔርም እስከዳን ድረስ ያለውን የገለዓድን ምድር፥
    2 ፤ የንፍታሌምንም ምድር ሁሉ፥ የኤፍሬምንና የምናሴንም ምድር፥ እስከ ምዕራብም ባሕር ድረስ ያለውን የይሁዳን ምድር ሁሉ፥ ደቡብንም፥
    3 ፤ እስከ ዞዓር ድረስ ያለውንም የዘንባባ ዛፎች ያሉባትን ከተማ የኢያሪኮን ሸለቆ ሜዳ አሳየው።
    4 ፤ እግዚአብሔርም። ለዘርህ እሰጣታለሁ ብዬ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም የማልሁላቸው ምድር ይህች ናት፤ በዓይንህ እንድታያት አደረግሁህ፥ ነገር ግን ወደዚያች አትሻገርም አለው።
    5 ፤ የእግዚአብሔር ባሪያም ሙሴ እንደ እግዚአብሔር ቃል በዚያ በሞዓብ ምድር ሞተ።
    6 ፤ በቤተ ፌጎርም ፊት ለፊት በሞዓብ ምድር በሸለቆው ውስጥ ተቀበረ፤ እስከ ዛሬም ድረስ መቃብሩን ማንም አላወቀም።
    7 ፤ ሙሴም በሞተ ጊዜ ዕድሜው መቶ ሀያ ዓመት ነበረ፤ ዓይኑ አልፈዘዘም፥ ጕልበቱም አልደነገዘም።
    8 ፤ የእስራኤልም ልጆች በሞዓብ ሜዳ ሠላሳ ቀን ለሙሴ አለቀሱለት፤ ለሙሴም ያለቀሱለት የልቅሶው ወራት ተፈጸመ።
    9 ፤ ሙሴም እጆቹን ስለ ጫነበት የነዌ ልጅ ኢያሱ የጥበብን መንፈስ ተሞላ፤ የእስራኤልም ልጆች ታዘዙለት፥ እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው አደረጉ።
    10 ፤ እግዚአብሔርን ፊት ለፊት እንዳወቀው እንደ ሙሴ ያለ ነቢይ ከዚያ ወዲህ በእስራኤል ዘንድ አልተነሣም፤
    11 ፤ በግብፅ ምድር በፈርዖንና በባሪያዎቹ ሁሉ ላይ በምድሪቱም ሁሉ ላይ ምልክትንና ድንቅን ያደርግ ዘንድ እግዚአብሔር እንደ ላከው ያለ፥
    12 ፤ በእስራኤል ሁሉ ፊት በጸናች እጅ ሁሉና በታላቅ ማስደንገጥ ሁሉ እንዳደረገው እንደ ሙሴ ያለ አልተነሣም።
    ይሄ ምዕራፍ ሙሴ ሞተ ብሎ ይነግረናል ፣ ይሄ ማለት ሙሴ ከሞተ ቧላ የተፃፈ ምዕራፍ ነው ማለት ነዉ። የዚህን ምዕራፍ ጸሐፊ ማን ይሆን ?? እስኪ በኮሜንት ሳጥን ውስጥ ንገሩኝ ። ምዕራፍ 34 ሙሴም ከሞዓብ ሜዳ በኢያሪኮ ፊት ለፊት ወዳለው ወደ ናባው ተራራ ወደ ፈስጋ ራስ ወጣ፤ እግዚአብሔርም እስከዳን ድረስ ያለውን የገለዓድን ምድር፥ 2 ፤ የንፍታሌምንም ምድር ሁሉ፥ የኤፍሬምንና የምናሴንም ምድር፥ እስከ ምዕራብም ባሕር ድረስ ያለውን የይሁዳን ምድር ሁሉ፥ ደቡብንም፥ 3 ፤ እስከ ዞዓር ድረስ ያለውንም የዘንባባ ዛፎች ያሉባትን ከተማ የኢያሪኮን ሸለቆ ሜዳ አሳየው። 4 ፤ እግዚአብሔርም። ለዘርህ እሰጣታለሁ ብዬ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም የማልሁላቸው ምድር ይህች ናት፤ በዓይንህ እንድታያት አደረግሁህ፥ ነገር ግን ወደዚያች አትሻገርም አለው። 5 ፤ የእግዚአብሔር ባሪያም ሙሴ እንደ እግዚአብሔር ቃል በዚያ በሞዓብ ምድር ሞተ። 6 ፤ በቤተ ፌጎርም ፊት ለፊት በሞዓብ ምድር በሸለቆው ውስጥ ተቀበረ፤ እስከ ዛሬም ድረስ መቃብሩን ማንም አላወቀም። 7 ፤ ሙሴም በሞተ ጊዜ ዕድሜው መቶ ሀያ ዓመት ነበረ፤ ዓይኑ አልፈዘዘም፥ ጕልበቱም አልደነገዘም። 8 ፤ የእስራኤልም ልጆች በሞዓብ ሜዳ ሠላሳ ቀን ለሙሴ አለቀሱለት፤ ለሙሴም ያለቀሱለት የልቅሶው ወራት ተፈጸመ። 9 ፤ ሙሴም እጆቹን ስለ ጫነበት የነዌ ልጅ ኢያሱ የጥበብን መንፈስ ተሞላ፤ የእስራኤልም ልጆች ታዘዙለት፥ እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው አደረጉ። 10 ፤ እግዚአብሔርን ፊት ለፊት እንዳወቀው እንደ ሙሴ ያለ ነቢይ ከዚያ ወዲህ በእስራኤል ዘንድ አልተነሣም፤ 11 ፤ በግብፅ ምድር በፈርዖንና በባሪያዎቹ ሁሉ ላይ በምድሪቱም ሁሉ ላይ ምልክትንና ድንቅን ያደርግ ዘንድ እግዚአብሔር እንደ ላከው ያለ፥ 12 ፤ በእስራኤል ሁሉ ፊት በጸናች እጅ ሁሉና በታላቅ ማስደንገጥ ሁሉ እንዳደረገው እንደ ሙሴ ያለ አልተነሣም።
    0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • መንፈሳዊ ሰው ወደ ጌታ እየቀረበ ሲሄድ፣ በዚያው መጠን እየተጠማ ይሄዳል፡፡ ሰማያዊ በረከትና ልምምድ ተነግሮ የማያልቅ ተዝቆ የማይገመስ ነው፡፡ ስለዚህ ምንም ጊዜ ወደ ነገር ሁሉ ፍጻሜ ደርሰናል ለማለት አንችልም፡፡ እንዲህ የምናስብ ከሆነ መንፈሳዊ ጥማት ይጐድለናል፡፡
    ሰዎች የተለያየ ነገር ይጠማሉ ለሀብት፣ ለእውቀት፣ ለዝና፣ መንፈሳዊ ሰው ግን እነዚህን ሁሉ የሚመለከተው በሁለተኛ ደረጃ ነው፡፡
    (ይህን ሁሉ የሚናገረው አንድ ነገር ለማለት ብዬ ነው ይህም መንፈሳዊ እራብ ያስፈልጋል ለመንፈሳዊ እራብ የሚያስፈልገው ምግብ ግን ምንድነው ህያው የሆነ የእግዚአብሔር ቃል ነው ።)     መጋቢ አባተ
    መንፈሳዊ ሰው ወደ ጌታ እየቀረበ ሲሄድ፣ በዚያው መጠን እየተጠማ ይሄዳል፡፡ ሰማያዊ በረከትና ልምምድ ተነግሮ የማያልቅ ተዝቆ የማይገመስ ነው፡፡ ስለዚህ ምንም ጊዜ ወደ ነገር ሁሉ ፍጻሜ ደርሰናል ለማለት አንችልም፡፡ እንዲህ የምናስብ ከሆነ መንፈሳዊ ጥማት ይጐድለናል፡፡ ሰዎች የተለያየ ነገር ይጠማሉ ለሀብት፣ ለእውቀት፣ ለዝና፣ መንፈሳዊ ሰው ግን እነዚህን ሁሉ የሚመለከተው በሁለተኛ ደረጃ ነው፡፡ (ይህን ሁሉ የሚናገረው አንድ ነገር ለማለት ብዬ ነው ይህም መንፈሳዊ እራብ ያስፈልጋል ለመንፈሳዊ እራብ የሚያስፈልገው ምግብ ግን ምንድነው ህያው የሆነ የእግዚአብሔር ቃል ነው ።)     መጋቢ አባተ
    0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • ዛሬ አርብ ምሽት በነበረን ልዩ የአምልኮ እና የፈውስ ምሽት እግዚአብሔር አምላክ ድንቅ ጊዜን ሰጥቶናል።የረዳንናና ያግዘን ጌታ ይመስገን።
    ዛሬ አርብ ምሽት በነበረን ልዩ የአምልኮ እና የፈውስ ምሽት እግዚአብሔር አምላክ ድንቅ ጊዜን ሰጥቶናል።የረዳንናና ያግዘን ጌታ ይመስገን።
    0 Comments 1 Shares 4K Views 0 Reviews
  • ዛሬ አርብ ምሽት በነበረን ልዩ የአምልኮ እና የፈውስ ምሽት እግዚአብሔር አምላክ ድንቅ ጊዜን ሰጥቶናል።የረዳንናና ያግዘን ጌታ ይመስገን።
    0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • Adrashaye Meskelu sir new
    by Tamrat Haile
    Adrashaye Meskelu sir new by Tamrat Haile
    0 Comments 0 Shares 1K Views 1 0 Reviews
  • የመዝሙር ርዕስ: እወድሃለሁ

    የምወደው የምወደው ሁልግዜ
    ደስ የሚለኝ ደስ የሚለኝ እኔስ ሁሌ (፪x)
    ሳወራው ነው ሰው የመሆን ምክንያቴን
    ሳወራው ነው የመዳኔን ምክንያቴን

    ስለኔ በመስቀል ሞተሃል እወድሃለሁ እወድሃለሁ
    ስለኔ ደምን አፍሥሰሃል እወድሃለሁ እወድሃለሁ
    ስለኔ ያልሆንከው የቱ ነው እወድሃለሁ እወድሃለሁ
    ምክንያትህ ለኔ ያለህ ፍቅር ነው እወድሃለሁ እወድሃለሁ

    እወድሃለሁ እወድሃለሁ እንዳንተ ሚሆንልኝ ማነው
    እወድሃለሁ እወድሃለሁ እየሱስ ታሪኬን ቀየርከው
    እወድሃለሁ እወድሃለሁ እንዳንተ ሚያስብልኝ ማነው
    እወድሃለሁ እወድሃለሁ ዘላለሜ ያማረው ባንተ ነው

    ተስፋ ያልነበረውን ያንን ሂወቴን
    የሞት ድምፅ ቢሰማ ጨለማው ቤቴ
    በፍቅር ዘልቀህ ወደ ውስጠኛው ልቤ ውስጥ ገብተህ
    አበራህልኝ የህይወቴን ብርሃን ከሰማይ ሰጠህ
    ሰላምህ ህይወቴን አጥለቀለቀው
    የደስታ ዘይት ውስጤን አራሰው
    ዝምብዬ አይደለም በጥዋት ማታ እየሱስ የምለው
    ፍቅርህ ታሪኬን ህይወቴን ሁሉ መልካም አርጎት ነው

    እወድሃለሁ እወድሃለሁ ......

    የምህረት ልብህ ለእኔ ያለህ
    ሁሌ የሚፈልገኝ ማይሰለቸኝ ነህ
    ምክንያቱ ሆነህ ከዘላለም ሞት ጥፋት መትረፌ
    እንዲህ በሰላም እንዲህ በደስታ በህይወት መኖሬ
    ወደድከኝ ወደድከኝ እስከሞት ድረስ
    ተሰቃየህልኝ ህመሜን ታመምክ
    ያን ሁሉ ስቃይ መራራን ፅዋ እንዲያ የጠጣኸው
    ዛሬየን አይተህ በእረፍት እንድኖር ነው እወድሃለሁ

    ለእኔ ነው ለእኔ ለእኔ ነው ለእኔ ዛሬዬን አይተህ ሁሉን ታገስከኝ እየሱስ ወዳጄ
    ለእኔ ነው ለእኔ ለእኔ ነው ለእኔ እወድሃለሁ ከሞት ያዳንከኝ አንተ ነህ ውዴ

    እወድሃለሁ እወድሃለሁ .....

    ሰላሜ ነህ ሰላሜ ነህ ሰላሜ
    እረፍቴ ነህ እረፍቴ ነህ
    በጣም የምወድህ በጣም የምወድህ

    ዘማሪ ሳሙኤል ንጉሴ
    የመዝሙር ርዕስ: እወድሃለሁ የምወደው የምወደው ሁልግዜ ደስ የሚለኝ ደስ የሚለኝ እኔስ ሁሌ (፪x) ሳወራው ነው ሰው የመሆን ምክንያቴን ሳወራው ነው የመዳኔን ምክንያቴን ስለኔ በመስቀል ሞተሃል እወድሃለሁ እወድሃለሁ ስለኔ ደምን አፍሥሰሃል እወድሃለሁ እወድሃለሁ ስለኔ ያልሆንከው የቱ ነው እወድሃለሁ እወድሃለሁ ምክንያትህ ለኔ ያለህ ፍቅር ነው እወድሃለሁ እወድሃለሁ እወድሃለሁ እወድሃለሁ እንዳንተ ሚሆንልኝ ማነው እወድሃለሁ እወድሃለሁ እየሱስ ታሪኬን ቀየርከው እወድሃለሁ እወድሃለሁ እንዳንተ ሚያስብልኝ ማነው እወድሃለሁ እወድሃለሁ ዘላለሜ ያማረው ባንተ ነው ተስፋ ያልነበረውን ያንን ሂወቴን የሞት ድምፅ ቢሰማ ጨለማው ቤቴ በፍቅር ዘልቀህ ወደ ውስጠኛው ልቤ ውስጥ ገብተህ አበራህልኝ የህይወቴን ብርሃን ከሰማይ ሰጠህ ሰላምህ ህይወቴን አጥለቀለቀው የደስታ ዘይት ውስጤን አራሰው ዝምብዬ አይደለም በጥዋት ማታ እየሱስ የምለው ፍቅርህ ታሪኬን ህይወቴን ሁሉ መልካም አርጎት ነው እወድሃለሁ እወድሃለሁ ...... የምህረት ልብህ ለእኔ ያለህ ሁሌ የሚፈልገኝ ማይሰለቸኝ ነህ ምክንያቱ ሆነህ ከዘላለም ሞት ጥፋት መትረፌ እንዲህ በሰላም እንዲህ በደስታ በህይወት መኖሬ ወደድከኝ ወደድከኝ እስከሞት ድረስ ተሰቃየህልኝ ህመሜን ታመምክ ያን ሁሉ ስቃይ መራራን ፅዋ እንዲያ የጠጣኸው ዛሬየን አይተህ በእረፍት እንድኖር ነው እወድሃለሁ ለእኔ ነው ለእኔ ለእኔ ነው ለእኔ ዛሬዬን አይተህ ሁሉን ታገስከኝ እየሱስ ወዳጄ ለእኔ ነው ለእኔ ለእኔ ነው ለእኔ እወድሃለሁ ከሞት ያዳንከኝ አንተ ነህ ውዴ እወድሃለሁ እወድሃለሁ ..... ሰላሜ ነህ ሰላሜ ነህ ሰላሜ እረፍቴ ነህ እረፍቴ ነህ በጣም የምወድህ በጣም የምወድህ ዘማሪ ሳሙኤል ንጉሴ
    0 Comments 0 Shares 2K Views 2 0 Reviews