የቅርብ ጊዜ ዝመናዎች
ሁሉም አገሮች

  • 2 ጢሞቴዎስ 3
    ክሕደት በመጨረሻዎቹ ቀናት
    1ነገር ግን በመጨረሻው ዘመን የሚያስጨንቅ ጊዜ እንደሚመጣ ይህን ዕወቅ። 2ሰዎች ራሳቸውን የሚወድዱ ይሆናሉ፤ ገንዘብን የሚወድዱ፣ ትምክሕተኞች፣ ትዕቢተኞች፣ ተሳዳቢዎች፣ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፣ የማያመሰግኑ፣ ቅድስና የሌላቸው፣ 3ፍቅር የሌላቸው፣ ለዕርቅ የማይሸነፉ፣ ሐሜተኞች፣ ራሳቸውን የማይገዙ፣ ጨካኞች፣ መልካም የሆነውን የማይወድዱ፣ 4ከዳተኞች፣ ችኵሎች፣ በከንቱ በትዕቢት የተወጠሩ፣ ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወድዱ ይሆናሉና። 5ሃይማኖታዊ መልክ አላቸው፤ ኀይሉን ግን ክደዋል። ከእነዚህ ራቅ።
    6እነርሱም በየቤቱ ሾልከው እየገቡ የኀጢአት ብዛት የተጫናቸውን፣ በተለያየ ክፉ ምኞት ውስጥ ገብተው የሚዋልሉ መንፈሰ ደካማ ሴቶችን የሚያጠምዱ ናቸው፤ 7እንደነዚህ ያሉ ሴቶች ሁልጊዜ ይማራሉ፤ ነገር ግን እውነትን ወደ ማወቅ ፈጽሞ ሊደርሱ አይችሉም። 8ኢያኔስና ኢያንበሬስ ሙሴን እንደ ተቃወሙት፣ እነዚህ አእምሯቸው የጠፋባቸውና ከእምነት የተጣሉ ሰዎች ደግሞ እውነትን ይቃወማሉ። 9ይሁን እንጂ አይሳካላቸውም፤ ምክንያቱም የእነዚያ ሰዎች ሞኝነት እንደ ተገለጠ ሁሉ፣ የእነዚህም ለሁሉ ግልጽ ይሆናል።
    2 ጢሞቴዎስ 3 ክሕደት በመጨረሻዎቹ ቀናት 1ነገር ግን በመጨረሻው ዘመን የሚያስጨንቅ ጊዜ እንደሚመጣ ይህን ዕወቅ። 2ሰዎች ራሳቸውን የሚወድዱ ይሆናሉ፤ ገንዘብን የሚወድዱ፣ ትምክሕተኞች፣ ትዕቢተኞች፣ ተሳዳቢዎች፣ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፣ የማያመሰግኑ፣ ቅድስና የሌላቸው፣ 3ፍቅር የሌላቸው፣ ለዕርቅ የማይሸነፉ፣ ሐሜተኞች፣ ራሳቸውን የማይገዙ፣ ጨካኞች፣ መልካም የሆነውን የማይወድዱ፣ 4ከዳተኞች፣ ችኵሎች፣ በከንቱ በትዕቢት የተወጠሩ፣ ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወድዱ ይሆናሉና። 5ሃይማኖታዊ መልክ አላቸው፤ ኀይሉን ግን ክደዋል። ከእነዚህ ራቅ። 6እነርሱም በየቤቱ ሾልከው እየገቡ የኀጢአት ብዛት የተጫናቸውን፣ በተለያየ ክፉ ምኞት ውስጥ ገብተው የሚዋልሉ መንፈሰ ደካማ ሴቶችን የሚያጠምዱ ናቸው፤ 7እንደነዚህ ያሉ ሴቶች ሁልጊዜ ይማራሉ፤ ነገር ግን እውነትን ወደ ማወቅ ፈጽሞ ሊደርሱ አይችሉም። 8ኢያኔስና ኢያንበሬስ ሙሴን እንደ ተቃወሙት፣ እነዚህ አእምሯቸው የጠፋባቸውና ከእምነት የተጣሉ ሰዎች ደግሞ እውነትን ይቃወማሉ። 9ይሁን እንጂ አይሳካላቸውም፤ ምክንያቱም የእነዚያ ሰዎች ሞኝነት እንደ ተገለጠ ሁሉ፣ የእነዚህም ለሁሉ ግልጽ ይሆናል።
    0 አስተያየቶች 0 ማጋራቶች 3 እይታዎች 0 ግምገማዎች
  • ለባለ ትዳሮች እና ከአስራ ስምንት አመት በላይ ለሆናቸው ለቤተክርስቲያናችን ምዕመናን በሙለ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም ከ11.00 ሰዓት ጀምሮ  የጸሎት እና የምክክርና መድረክ ከላይ በተገለጸው ሰዓት የተዘጋጀ ስለ  እንድትገኙ እንገልጻለን !
        ማሳሰቢ፦ ወለጆች በዕለቱ ከ1 አመት እስከ 17 አመት እድሜ ደረጃ ያሉትን ልጆች ይዘው እንዳይመጡ በጌታ ፍቅር እናሳውቃለን ።
    ለባለ ትዳሮች እና ከአስራ ስምንት አመት በላይ ለሆናቸው ለቤተክርስቲያናችን ምዕመናን በሙለ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም ከ11.00 ሰዓት ጀምሮ  የጸሎት እና የምክክርና መድረክ ከላይ በተገለጸው ሰዓት የተዘጋጀ ስለ  እንድትገኙ እንገልጻለን !     ማሳሰቢ፦ ወለጆች በዕለቱ ከ1 አመት እስከ 17 አመት እድሜ ደረጃ ያሉትን ልጆች ይዘው እንዳይመጡ በጌታ ፍቅር እናሳውቃለን ።
    0 አስተያየቶች 0 ማጋራቶች 168 እይታዎች 0 ግምገማዎች
  • እሁድ ሰኔ 8/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም በቃል፣በፀሎት፣በአምልኮ፣በፈውስ እና በሀይል እግዚአብሔር አምላክ ጎብኝቶናል።በሁሉ የረዳን ጌታ ይመስገን።
    እሁድ ሰኔ 8/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም በቃል፣በፀሎት፣በአምልኮ፣በፈውስ እና በሀይል እግዚአብሔር አምላክ ጎብኝቶናል።በሁሉ የረዳን ጌታ ይመስገን።
    0 አስተያየቶች 0 ማጋራቶች 168 እይታዎች 0 ግምገማዎች
  • ፨እኛ ግን ለመካከለኛው ምስራቅ አገራት እንፀልይ፨
    ምንም እንኳን ይሄ አሁን የማናየው የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢታዊ ቃል ይፈፀም ዘንድ የተካሄደው ያለው ጦርነት ብሆንም፣እኛ ክርስቲያኖች የአንድን ሰው ሕይወት እንድ ጠፋ እንማኝም፣ይሄንን የሚያደረግ ካለ እሱ ከዲያብሎስ ነው።
    ሁሉም ሰው ልጅ ሰላም እንድኖር እንፈልጋለን። እግዚአብሔር ሰላም እንዲያወርድ አጥብቀን እንፀልያለን ፣ትጉና ፀልዩ።
    ይሄ ጦርነት እየተስፋፋ ነው፣ብዙ አገራት እያሳተፈ ነው። ከዚህ በፊት በአለም ጦርነት ላይ ያልታዩ ፣በአለም የትኛውም ጦርነት ላይ እንዳይጠቀሙ የተከለከሉ አጥፊ እና አውዳሚ መሳሪያዎች በዚህ ጦርነት ተይቷል፣

    ይሄ ደግሞ ሳይወዱ በግድ የአለም አገራት በጦርነቱ እንድሰተፉ ልያደርግ ይችላል ። አለም ጎራ ተሰልፎ ቅም በቀላቸውን ልወጡ ይችላሉ ። እኛ ክርስቲያኖች የሚጠበቅብን ለሰዉ ልጆች ሁሉ እግዚአብሔር ሰላም እንድመጣ መፀለይን አትርሱ ፨

    ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
    የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች እና የመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነቶች
    እነዚህ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጻፉ የአምላክ ትንቢቶች አሁን በመካከለኛው ምሥራቅ ያለውን ጦርነቶችን ፣ከእስራኤል ጋር በተያያዘ ስለሚካሄዱ ጦርነቶች ይሆን??

    1️⃣ ኤሴቅኤል 38–39 – ጎግና ማጎግ ጦርነት
    መግለጫ: ከምሥራቅ ሰሜን የሚመጣ ጎግ በእስራኤል ላይ የሚፈጥር የመጨረሻው ዘመን ጦርነት ትንቢት።
    ቁልፍ ቃላት:

    "የሰው ልጅ ሆይ፥ አንተ ፊትህን በምጎግ ምድር ላይ አቅና..." – ኤሴቅኤል 38፡2
    "በመጨረሻው ዘመን አንተ በሕዝቤ እስራኤል ላይ ትመጣለህ..." – ኤሴቅኤል 38፡16

    ትርጓሜ:
    አንዳንድ ሰዎች ይህን ከሩሲያ፣ ኢራን፣ ቱርክ ወይም ከሌሎች አገሮች የሚሆነው የእስራኤል ላይ ጥቃት በመሆኑ ይመለከታሉ።

    2️⃣ ዳንኤል 11 – የሰሜኑና ደቡቡ ነገሥታት
    መግለጫ: ከተለያዩ አካባቢዎች የሚመጡ አለም ኃይሎች መካከል የሚካሄድ ጦርነት፣ እስራኤልም መካከላቸው ውስጥ ትገኛለች።
    ቁልፍ ቃላት:

    "በመጨረሻው ጊዜ የደቡብ ንጉሥ ከእርሱ ጋር ይወጋል፤ የሰሜኑ ንጉሥም..." – ዳንኤል 11፡40

    ትርጓሜ:
    አንዳንድ ሰዎች ይህን ከዓረብ አገሮች እና አንዳንድ ሰሜናዊ አገሮች የሚተኮር ጦርነት በመሆኑ ይመለከታሉ።

    3️⃣ መዝሙር 83 – በእስራኤል ላይ የተደረገ ተባባሪነት
    መግለጫ: ብዙ አገሮች ተባብለው እስራኤልን ለማጥፋት የሚሞከሩ እንደሆኑ ይገልፃል።
    ቁልፍ ቃላት:

    "ና፤ እንድንያጥፋቸው እንላ፤ የእስራኤል ስም እንዳይታሰብ እንድንደርስባቸው..." – መዝሙር 83፡4

    4️⃣ ዘካርያስ 12–14 – በኢየሩሳሌም ላይ የመጨረሻው እልፍኝነት
    መግለጫ: የአለም አገሮች በኢየሩሳሌም ላይ ይሰበሰባሉ፣ እግዚአብሔርም ያስገባቸዋል።
    ቁልፍ ቃላት:

    "ኢየሩሳሌምን ለአሕዛብ ሁሉ የሚያሸንፍ ድንጋይ አደርጋታለሁ..." – ዘካርያስ 12፡3
    "አሕዛብን ሁሉ በኢየሩሳሌም ላይ ለሰልፍ አሰብሳለሁ..." – ዘካርያስ 14፡2

    5️⃣ መልእክት ራእይ 16–19 – የአርማጎዶን ጦርነት
    መግለጫ: በመጨረሻው ዘመን የሚካሄድ ታላቅ የአሕዛብ ጦርነት፣ በአርማጎዶን ቦታ የሚካሄድ።
    ቁልፍ ቃላት:

    "ንጉሥ አሕዛብን በአርማጎዶን የሚባል ቦታ ሰበሰቡ..." – ራእይ 16፡16
    "ከምድር ነገሥታት ጋር እንዲወጉ የተሰበሰቡ..." – ራእይ 19፡19

    ፨እኛ ግን ለመካከለኛው ምስራቅ አገራት እንፀልይ፨ ምንም እንኳን ይሄ አሁን የማናየው የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢታዊ ቃል ይፈፀም ዘንድ የተካሄደው ያለው ጦርነት ብሆንም፣እኛ ክርስቲያኖች የአንድን ሰው ሕይወት እንድ ጠፋ እንማኝም፣ይሄንን የሚያደረግ ካለ እሱ ከዲያብሎስ ነው። ሁሉም ሰው ልጅ ሰላም እንድኖር እንፈልጋለን። እግዚአብሔር ሰላም እንዲያወርድ አጥብቀን እንፀልያለን ፣ትጉና ፀልዩ። ይሄ ጦርነት እየተስፋፋ ነው፣ብዙ አገራት እያሳተፈ ነው። ከዚህ በፊት በአለም ጦርነት ላይ ያልታዩ ፣በአለም የትኛውም ጦርነት ላይ እንዳይጠቀሙ የተከለከሉ አጥፊ እና አውዳሚ መሳሪያዎች በዚህ ጦርነት ተይቷል፣ ይሄ ደግሞ ሳይወዱ በግድ የአለም አገራት በጦርነቱ እንድሰተፉ ልያደርግ ይችላል ። አለም ጎራ ተሰልፎ ቅም በቀላቸውን ልወጡ ይችላሉ ። እኛ ክርስቲያኖች የሚጠበቅብን ለሰዉ ልጆች ሁሉ እግዚአብሔር ሰላም እንድመጣ መፀለይን አትርሱ ፨ ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። 📖 የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች እና የመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነቶች እነዚህ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጻፉ የአምላክ ትንቢቶች አሁን በመካከለኛው ምሥራቅ ያለውን ጦርነቶችን ፣ከእስራኤል ጋር በተያያዘ ስለሚካሄዱ ጦርነቶች ይሆን?? 1️⃣ ኤሴቅኤል 38–39 – ጎግና ማጎግ ጦርነት መግለጫ: ከምሥራቅ ሰሜን የሚመጣ ጎግ በእስራኤል ላይ የሚፈጥር የመጨረሻው ዘመን ጦርነት ትንቢት። ቁልፍ ቃላት: "የሰው ልጅ ሆይ፥ አንተ ፊትህን በምጎግ ምድር ላይ አቅና..." – ኤሴቅኤል 38፡2 "በመጨረሻው ዘመን አንተ በሕዝቤ እስራኤል ላይ ትመጣለህ..." – ኤሴቅኤል 38፡16 ትርጓሜ: አንዳንድ ሰዎች ይህን ከሩሲያ፣ ኢራን፣ ቱርክ ወይም ከሌሎች አገሮች የሚሆነው የእስራኤል ላይ ጥቃት በመሆኑ ይመለከታሉ። 2️⃣ ዳንኤል 11 – የሰሜኑና ደቡቡ ነገሥታት መግለጫ: ከተለያዩ አካባቢዎች የሚመጡ አለም ኃይሎች መካከል የሚካሄድ ጦርነት፣ እስራኤልም መካከላቸው ውስጥ ትገኛለች። ቁልፍ ቃላት: "በመጨረሻው ጊዜ የደቡብ ንጉሥ ከእርሱ ጋር ይወጋል፤ የሰሜኑ ንጉሥም..." – ዳንኤል 11፡40 ትርጓሜ: አንዳንድ ሰዎች ይህን ከዓረብ አገሮች እና አንዳንድ ሰሜናዊ አገሮች የሚተኮር ጦርነት በመሆኑ ይመለከታሉ። 3️⃣ መዝሙር 83 – በእስራኤል ላይ የተደረገ ተባባሪነት መግለጫ: ብዙ አገሮች ተባብለው እስራኤልን ለማጥፋት የሚሞከሩ እንደሆኑ ይገልፃል። ቁልፍ ቃላት: "ና፤ እንድንያጥፋቸው እንላ፤ የእስራኤል ስም እንዳይታሰብ እንድንደርስባቸው..." – መዝሙር 83፡4 4️⃣ ዘካርያስ 12–14 – በኢየሩሳሌም ላይ የመጨረሻው እልፍኝነት መግለጫ: የአለም አገሮች በኢየሩሳሌም ላይ ይሰበሰባሉ፣ እግዚአብሔርም ያስገባቸዋል። ቁልፍ ቃላት: "ኢየሩሳሌምን ለአሕዛብ ሁሉ የሚያሸንፍ ድንጋይ አደርጋታለሁ..." – ዘካርያስ 12፡3 "አሕዛብን ሁሉ በኢየሩሳሌም ላይ ለሰልፍ አሰብሳለሁ..." – ዘካርያስ 14፡2 5️⃣ መልእክት ራእይ 16–19 – የአርማጎዶን ጦርነት መግለጫ: በመጨረሻው ዘመን የሚካሄድ ታላቅ የአሕዛብ ጦርነት፣ በአርማጎዶን ቦታ የሚካሄድ። ቁልፍ ቃላት: "ንጉሥ አሕዛብን በአርማጎዶን የሚባል ቦታ ሰበሰቡ..." – ራእይ 16፡16 "ከምድር ነገሥታት ጋር እንዲወጉ የተሰበሰቡ..." – ራእይ 19፡19
    0 አስተያየቶች 0 ማጋራቶች 622 እይታዎች 0 ግምገማዎች
  • እሁድ ሰኔ 8/2017 አ/ም ከማለዳው 3:30 ጀምሮ በሚኖሩ የቃል፣የአምልኮ እና የሀይል ጊዜ መጥተው የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    እሁድ ሰኔ 8/2017 አ/ም ከማለዳው 3:30 ጀምሮ በሚኖሩ የቃል፣የአምልኮ እና የሀይል ጊዜ መጥተው የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    0 አስተያየቶች 0 ማጋራቶች 1ኬ እይታዎች 0 ግምገማዎች
  • አርብ ሰኔ 6/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም ድንቅ የፀሎት፣የቃል እና የአምልኮ ጊዜን እግዚአብሔር ሰጥቶናል።በሁሉ የረዳንና ያገዘን ይመስገን
    አርብ ሰኔ 6/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም ድንቅ የፀሎት፣የቃል እና የአምልኮ ጊዜን እግዚአብሔር ሰጥቶናል።በሁሉ የረዳንና ያገዘን ይመስገን
    0 አስተያየቶች 0 ማጋራቶች 1ኬ እይታዎች 0 ግምገማዎች
  • Now it came to pass, as they went, that he entered into a certain village: and a certain woman named Martha received him into her house. And she had a sister called Mary, which also sat at Jesus' feet, and heard his word. But Martha was cumbered about much serving, and came to him, and said, Lord, dost thou not care that my sister hath left me to serve alone? bid her therefore that she help me. And Jesus answered and said unto her, Martha, Martha, thou art careful and troubled about many things: But one thing is needful: and Mary hath chosen that good part, which shall not be taken away from her.
    Now it came to pass, as they went, that he entered into a certain village: and a certain woman named Martha received him into her house. And she had a sister called Mary, which also sat at Jesus' feet, and heard his word. But Martha was cumbered about much serving, and came to him, and said, Lord, dost thou not care that my sister hath left me to serve alone? bid her therefore that she help me. And Jesus answered and said unto her, Martha, Martha, thou art careful and troubled about many things: But one thing is needful: and Mary hath chosen that good part, which shall not be taken away from her.
    0 አስተያየቶች 0 ማጋራቶች 2ኬ እይታዎች 0 ግምገማዎች
  • 0 አስተያየቶች 0 ማጋራቶች 2ኬ እይታዎች 0 ግምገማዎች
  • 0 አስተያየቶች 0 ማጋራቶች 2ኬ እይታዎች 0 ግምገማዎች
  • ከfacebook ገጽ የተወሰደው

    "ዝሙት">ዲያብሎስ ብዙ ሰዎችን እያጠመደበት ያለ አደገኛ መሣሪያ
    በዝሙት እንዳትወድቁ ተጠንቀቁ
    ለብዙ ወጣቶች ትምህርት ይሆናል አንብቡት ሼር አርጉት
    በዚህ ጊዜ በወንዶችና በሴቶች አደገኛ ፈተና የሆነው ዝሙት ነው። የሰው ልጅ ማለት ሴቷ ወንድ ልጅ የምትፈልግበት ወንዱም ሴት ልጅ የሚፈልግበት የተፈጥሮ ስጦታ አለው ።
    ቅዱስ ጳውሎስ" ነገር ግን ሁሉ በአገባብና በሥርዓት ይሁን" ( 1ኛ ቆሮ 14:40) እንዳለው ማንኛው ሰው ተፈጥራዊ ስሜት ይንሮው እንጂ እንደ እንስሳ ሳይሆን በስርዓት መሄድ ይኖርበታል ። አንድ ሰው በሂወቱ ሃላፊነት ካልወሰደ በስተቀር ማንም ሃላፊነት ሊወስድለት አይችልም።
    ወንዱ ይሁን ሴቷ የእግዚአብሔር ሕግ ከማስቀደም ይልቅ ፋሽን እየተባለ ወንዱ በየቀኑ ሴቶችን እንደ ልብስ እየቀያየረ ሴቷም በየቀኑ ወንዶች እንደ ልብስ እየቀያየረች ወደ ሞት ይነዳሉ። ይህ የዝሙት መንፈስ የተጠናወተበት ሰው በስጋው ይሁን በነፍሱ የረከሰና የድያብሎስ መኖርያ ይሆናል። አላስተዋልም እንጂ አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ሥጋውን ቆርሶ ደሙን አፍስሶ በዋጋ የገዛን በመሆናችን በራሳችን ላይ ከእግዚአብሔር ሕግ ውጭ የማድረግ ስልጣን የለንም። ሰለዚህ እኛ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነን(1ቆሮ 3:16) ።
    ታድያ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ናችሁ ከተባልን የእግዚአብሔር መንፈስ መኖርያ እንሆን ዘንድ ከዝሙት መራቅ አለብን። አለበለዚያ ንስሐ ሳንገባ በዝሙት ተጠምደን የምንኖር ከሆንን ግን ነፍሳችን ከእግዚአብሔር ፀጋ ተራቁታ ወዲ ሲኦል ትገባለች። ዝሙት የነፍስና የስጋ በሽታ መሆኑን የአምላክ ቃል እንዲህ ብሎ ያስተምረናል፦
    ☞ " ማንም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቢያፈርስ እግዚአብሔር እርሱን ያፈርሰዋል፤ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ቅዱስ ነውና፥ ያውም እናንተ ናችሁ " ( 1ኛ ቆሮ 3:17) ።
    እስኪ ከመፅሓፍ ቅዱስ ስለ ዝሙት ምን እንደሚል አብረን እንመልከት፦
    ☞ " እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ ሁሉ አመንዝራ ያደርጋታል፥ የተፈታችውንም የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል "( ማቴ 5፥32)።
    ☞ " ከልብ ክፉ አሳብ፥ መግደል፥ ምንዝርነት፥ ዝሙት፥ መስረቅ፥ በውሸት መመስከር፥ ስድብ ይወጣልና" ( ማቴ 15:19)።
    ☞ " ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ።ጤና ይስጣችሁ " ( ሐዋ.ሥራ 15:28-29)።
    ☞ " በቀን እንደምንሆን በአገባብ እንመላለስ፤ በዘፈንና በስካር አይሁን፥ በዝሙትና በመዳራት አይሁን፥ በክርክርና በቅናት አይሁን ( ሮሜ 13:13)።
    ☞ " በአጭር ቃል በእናንተ መካከል ዝሙት እንዳለ ይወራል የዚያም ዓይነት
    ዝሙት በአሕዛብስ እንኳ የማይገኝ ነው፥ የአባቱን ሚስት ያገባ ሰው ይኖራልና( 1ኛ ቆሮ 5:1)።
    ☞ " መብል ለሆድ ነው፥ ሆድም ለመብል ነው፤ እግዚአብሔር ግን ይህንም ያንም ያጠፋቸዋል። ሥጋ ግን ለጌታ ነው እንጂ ለዝሙት አይደለም፤ ጌታም ለሥጋ ነው " ( 1ኛ ቆሮ 6:13)።
    ☞ " ከዝሙት ሽሹ። ሰው የሚያደርገው ኃጢአት ሁሉ ከሥጋ ውጭ ነው፤ ዝሙትን የሚሠራ ግን በገዛ ሥጋው ላይ ኃጢአትን ይሠራል" ( 1ኛ ቆሮ 6:18)።
    ታድያ ምን እናድርግ?
    " እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ " ( ራእ.ዮሐ 2:10)። ይህ የህይወት አክሊል የሚገኘው ክርስቶስን በማመን ብቻ ሲሆን ደግሞም ክርስቶስን በማመን ያገኘነውን መታዘዝን በማድረግ፣በቅድስና ህይወት በመኖር ፣በፆም ፣ በጸሎት በመጽናት፣ አስራት በኩራት
    ከfacebook ገጽ የተወሰደው "ዝሙት">ዲያብሎስ ብዙ ሰዎችን እያጠመደበት ያለ አደገኛ መሣሪያ በዝሙት እንዳትወድቁ ተጠንቀቁ 👈 ለብዙ ወጣቶች ትምህርት ይሆናል አንብቡት ሼር አርጉት በዚህ ጊዜ በወንዶችና በሴቶች አደገኛ ፈተና የሆነው ዝሙት ነው። የሰው ልጅ ማለት ሴቷ ወንድ ልጅ የምትፈልግበት ወንዱም ሴት ልጅ የሚፈልግበት የተፈጥሮ ስጦታ አለው ። ቅዱስ ጳውሎስ" ነገር ግን ሁሉ በአገባብና በሥርዓት ይሁን" ( 1ኛ ቆሮ 14:40) እንዳለው ማንኛው ሰው ተፈጥራዊ ስሜት ይንሮው እንጂ እንደ እንስሳ ሳይሆን በስርዓት መሄድ ይኖርበታል ። አንድ ሰው በሂወቱ ሃላፊነት ካልወሰደ በስተቀር ማንም ሃላፊነት ሊወስድለት አይችልም። ወንዱ ይሁን ሴቷ የእግዚአብሔር ሕግ ከማስቀደም ይልቅ ፋሽን እየተባለ ወንዱ በየቀኑ ሴቶችን እንደ ልብስ እየቀያየረ ሴቷም በየቀኑ ወንዶች እንደ ልብስ እየቀያየረች ወደ ሞት ይነዳሉ። ይህ የዝሙት መንፈስ የተጠናወተበት ሰው በስጋው ይሁን በነፍሱ የረከሰና የድያብሎስ መኖርያ ይሆናል። አላስተዋልም እንጂ አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ሥጋውን ቆርሶ ደሙን አፍስሶ በዋጋ የገዛን በመሆናችን በራሳችን ላይ ከእግዚአብሔር ሕግ ውጭ የማድረግ ስልጣን የለንም። ሰለዚህ እኛ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነን(1ቆሮ 3:16) ። ታድያ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ናችሁ ከተባልን የእግዚአብሔር መንፈስ መኖርያ እንሆን ዘንድ ከዝሙት መራቅ አለብን። አለበለዚያ ንስሐ ሳንገባ በዝሙት ተጠምደን የምንኖር ከሆንን ግን ነፍሳችን ከእግዚአብሔር ፀጋ ተራቁታ ወዲ ሲኦል ትገባለች። ዝሙት የነፍስና የስጋ በሽታ መሆኑን የአምላክ ቃል እንዲህ ብሎ ያስተምረናል፦ ☞ " ማንም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቢያፈርስ እግዚአብሔር እርሱን ያፈርሰዋል፤ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ቅዱስ ነውና፥ ያውም እናንተ ናችሁ " ( 1ኛ ቆሮ 3:17) ። እስኪ ከመፅሓፍ ቅዱስ ስለ ዝሙት ምን እንደሚል አብረን እንመልከት፦ ☞ " እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ ሁሉ አመንዝራ ያደርጋታል፥ የተፈታችውንም የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል "( ማቴ 5፥32)። ☞ " ከልብ ክፉ አሳብ፥ መግደል፥ ምንዝርነት፥ ዝሙት፥ መስረቅ፥ በውሸት መመስከር፥ ስድብ ይወጣልና" ( ማቴ 15:19)። ☞ " ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ።ጤና ይስጣችሁ " ( ሐዋ.ሥራ 15:28-29)። ☞ " በቀን እንደምንሆን በአገባብ እንመላለስ፤ በዘፈንና በስካር አይሁን፥ በዝሙትና በመዳራት አይሁን፥ በክርክርና በቅናት አይሁን ( ሮሜ 13:13)። ☞ " በአጭር ቃል በእናንተ መካከል ዝሙት እንዳለ ይወራል የዚያም ዓይነት ዝሙት በአሕዛብስ እንኳ የማይገኝ ነው፥ የአባቱን ሚስት ያገባ ሰው ይኖራልና( 1ኛ ቆሮ 5:1)። ☞ " መብል ለሆድ ነው፥ ሆድም ለመብል ነው፤ እግዚአብሔር ግን ይህንም ያንም ያጠፋቸዋል። ሥጋ ግን ለጌታ ነው እንጂ ለዝሙት አይደለም፤ ጌታም ለሥጋ ነው " ( 1ኛ ቆሮ 6:13)። ☞ " ከዝሙት ሽሹ። ሰው የሚያደርገው ኃጢአት ሁሉ ከሥጋ ውጭ ነው፤ ዝሙትን የሚሠራ ግን በገዛ ሥጋው ላይ ኃጢአትን ይሠራል" ( 1ኛ ቆሮ 6:18)። ታድያ ምን እናድርግ? " እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ " ( ራእ.ዮሐ 2:10)። ይህ የህይወት አክሊል የሚገኘው ክርስቶስን በማመን ብቻ ሲሆን ደግሞም ክርስቶስን በማመን ያገኘነውን መታዘዝን በማድረግ፣በቅድስና ህይወት በመኖር ፣በፆም ፣ በጸሎት በመጽናት፣ አስራት በኩራት
    0 አስተያየቶች 0 ማጋራቶች 2ኬ እይታዎች 0 ግምገማዎች
  • አርብ ሰኔ 6/2017 አ/ም ከቀኑ 11:00 ጀምሮ በሚኖረው ልዩ የቃል፣የአምልኮ እና የፈውስ ምሽት መጥተው ከኛ ጋር የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    አርብ ሰኔ 6/2017 አ/ም ከቀኑ 11:00 ጀምሮ በሚኖረው ልዩ የቃል፣የአምልኮ እና የፈውስ ምሽት መጥተው ከኛ ጋር የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    0 አስተያየቶች 0 ማጋራቶች 2ኬ እይታዎች 0 ግምገማዎች
  • የመጨረሻ
    የመጨረሻ
    0 አስተያየቶች 0 ማጋራቶች 2ኬ እይታዎች 0 ግምገማዎች
ተጨማሪ ታሪኮች
Eag Alembank Church https://eagalembankchurch.com