Recent Updates
All Countries
  • ኤርምያስ 9፥23-24
    ²³ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ጠቢብ በጥበቡ አይመካ፥ ኃያልም በኃይሉ አይመካ፥ ባለ ጠጋም በብልጥግናው አይመካ፤
    ²⁴ ነገር ግን የሚመካው፦ ምሕረትንና ፍርድን ጽድቅንም በምድር ላይ የማደርግ #እኔ እግዚአብሔር መሆኔን በማወቁና በማስተዋሉ በዚህ ይመካ፤ ደስ የሚያሰኙኝ እነዚህ ናቸውና፥ ይላል እግዚአብሔር።
    📖 ኤርምያስ 9፥23-24 🔹²³ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ጠቢብ በጥበቡ አይመካ፥ ኃያልም በኃይሉ አይመካ፥ ባለ ጠጋም በብልጥግናው አይመካ፤ 🔹²⁴ ነገር ግን የሚመካው፦ ምሕረትንና ፍርድን ጽድቅንም በምድር ላይ የማደርግ #እኔ እግዚአብሔር መሆኔን በማወቁና በማስተዋሉ በዚህ ይመካ፤ ደስ የሚያሰኙኝ እነዚህ ናቸውና፥ ይላል እግዚአብሔር።
    0 Comments 0 Shares 21 Views 0 Reviews
  • https://t.me/Alembankassemble/3486?single
    https://t.me/Alembankassemble/3486?single
    0 Comments 0 Shares 49 Views 0 Reviews
  • የቤተ ክርስርስቲያኗን telegram channel ላይ ሁሉንም ፕሮግራሞች ይከታተሉ ።
    https://t.me/Alembankassemble/3410
    የቤተ ክርስርስቲያኗን telegram channel ላይ ሁሉንም ፕሮግራሞች ይከታተሉ ። https://t.me/Alembankassemble/3410
    T.ME
    Assembles of God Alem Bank Local Church
    ዕብ 3፡1 “ስለዚህ÷ከሰማያዊ ጥሪ ተካፋዮች የሆናችሁ ቅዱሳን ወንድሞችሆይ ÷የሃይማኖታችንን ሐዋርያናሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስን ተመልከቱ፡፡ መሪ ጥቅስ ፡- 2 ዜና (29፡1-36) ¹ ሕዝቅያስም የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ በነበረ ጊዜ መንገሥ ጀመረ፥ በኢየሩሳሌም ሀያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ እናቱም የዘካርያስ ልጅ አቡ ትባል ነበር። ² አባቱም ዳዊት እንዳደረገ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አደረገ። ³ በነገሠም በመጀመሪያው ዓመት በመጀመሪያው ወር የእግዚአብሔርን ቤት ደጆች ከፈተ፥ አደሳቸውም። ⁴ ካህናቱንና ሌዋውያኑንም አስመጣ ፥ በምሥራቅ በኩል ባለው አደባባይም ሰበሰባቸው፥ (⁸) ስለዚህም የእግዚአብሔር ቍጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ሆነ፥ በዓይናችሁም እንደምታዩ ለድንጋጤና ለመደነቂያ ለመዘበቻም አሳልፎ ሰጣቸው። (⁹) እነሆም፥ ስለዚህ አባቶቻችን በሰይፍ ወደቁ ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችንም ሚስቶቻችንም ተማረኩ ። (¹⁰) አሁንም የቍጣው ጽናት ከእኛ እንዲመለስ ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር ቃል ኪዳን አደርግ ዘንድ በልቤ አስቤአለሁ። ¹¹ ልጆቼ ሆይ፥ በፊቱ ትቆሙና ታገለግሉት ዘንድ፥ አገልጋዮቹም ትሆኑ ዘንድ፥ታጥኑለትም ዘንድ እግዚአብሔር መርጦአችኋልና ቸል አትበሉ። • እግዚአብሄርን እንደ ማገልገል የከበረ ነገር የለም ፡፡ • እግዚአብሄርን ማገልገል ደግሞ በጣት ለሚቆጠሩ ጥቂት ሰዎች የተሰጠ እድል ሳይሆን ለሁሉም ሰው የተሰጠ እድል ነው ፡፡ • እግዚአብሄር ንጉስ ነው ፡፡ • እግዚአብሄርን እርሱ በሚፈልገው እንጂ እኛ በፈለግነው ሁኔታ አናገለግለውም ፡፡ • እግዚአብሄርን በማገልገል ፍሬያማ ለመሆን ከእኛ የሚጠይቀው ነገር አለ ፡፡ • እግዚአብሄርን ማገልገል በእግዚአብሄር ቃል ስርአት እንደሚገባ መሄድን ይጠይቃል ፡፡ …
    0 Comments 0 Shares 56 Views 0 Reviews
  • ከቅንነት ማለት፦ የቀጠለ
    5ኛ. ጽድቅን በልብ እዉነት የሚያደርግ፥ማለት ነዉ፡፡ (መዝሙር 15፥2)
    “ በቅንነት የሚሄድ፥ ጽድቅንም የሚያደርግ፥ በልቡም እውነትን የሚናገር።”
    6ኛ. እግዚአብሔርን ደስ ለመሰኘት የምሄዱት ማለት ነወ፡፡ (መዝሙር 84፥11)
    “እግዚአብሔር አምላክ ምሕረትንና እውነትን ስለ ወደደ፥ ሞገስንና ክብርን ይሰጣል፤ እግዚአብሔር በቅንነት የሚሄዱትን ከመልካም ነገር አያሳጣቸውም።”
    7ኛ. በአልጋው ላይ ያርፋል ማለት ነዉ፡፡ (ኢሳይያስ 57፥2)
    “ወደ ሰላም ይገባል፤ በቅንነት የሄደ በአልጋው ላይ ያርፋል።”
    8ኛ. እግዚአብሔርንም ሰዉንም አለመበደል ማለት ነዉ፡፡ (ዳንኤል 6፥22)
    “ በፊቱ ቅንነት ተገኝቶብኛልና፥ በአንተም ፊት ደግሞ፥ ንጉሥ ሆይ፥ አልበደልሁምና አምላኬ መልአኩን ልኮ የአንበሶችን አፍ ዘጋ፥ እነርሱም አልጐዱኝም አለው።”
          ይቀጥላል፦
    ከቅንነት ማለት፦ የቀጠለ 5ኛ. ጽድቅን በልብ እዉነት የሚያደርግ፥ማለት ነዉ፡፡ (መዝሙር 15፥2) “ በቅንነት የሚሄድ፥ ጽድቅንም የሚያደርግ፥ በልቡም እውነትን የሚናገር።” 6ኛ. እግዚአብሔርን ደስ ለመሰኘት የምሄዱት ማለት ነወ፡፡ (መዝሙር 84፥11) “እግዚአብሔር አምላክ ምሕረትንና እውነትን ስለ ወደደ፥ ሞገስንና ክብርን ይሰጣል፤ እግዚአብሔር በቅንነት የሚሄዱትን ከመልካም ነገር አያሳጣቸውም።” 7ኛ. በአልጋው ላይ ያርፋል ማለት ነዉ፡፡ (ኢሳይያስ 57፥2) “ወደ ሰላም ይገባል፤ በቅንነት የሄደ በአልጋው ላይ ያርፋል።” 8ኛ. እግዚአብሔርንም ሰዉንም አለመበደል ማለት ነዉ፡፡ (ዳንኤል 6፥22) “ በፊቱ ቅንነት ተገኝቶብኛልና፥ በአንተም ፊት ደግሞ፥ ንጉሥ ሆይ፥ አልበደልሁምና አምላኬ መልአኩን ልኮ የአንበሶችን አፍ ዘጋ፥ እነርሱም አልጐዱኝም አለው።”       ይቀጥላል፦
    0 Comments 0 Shares 56 Views 0 Reviews

  • 2 ጢሞቴዎስ 3
    ክሕደት በመጨረሻዎቹ ቀናት
    1ነገር ግን በመጨረሻው ዘመን የሚያስጨንቅ ጊዜ እንደሚመጣ ይህን ዕወቅ። 2ሰዎች ራሳቸውን የሚወድዱ ይሆናሉ፤ ገንዘብን የሚወድዱ፣ ትምክሕተኞች፣ ትዕቢተኞች፣ ተሳዳቢዎች፣ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፣ የማያመሰግኑ፣ ቅድስና የሌላቸው፣ 3ፍቅር የሌላቸው፣ ለዕርቅ የማይሸነፉ፣ ሐሜተኞች፣ ራሳቸውን የማይገዙ፣ ጨካኞች፣ መልካም የሆነውን የማይወድዱ፣ 4ከዳተኞች፣ ችኵሎች፣ በከንቱ በትዕቢት የተወጠሩ፣ ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወድዱ ይሆናሉና። 5ሃይማኖታዊ መልክ አላቸው፤ ኀይሉን ግን ክደዋል። ከእነዚህ ራቅ።
    6እነርሱም በየቤቱ ሾልከው እየገቡ የኀጢአት ብዛት የተጫናቸውን፣ በተለያየ ክፉ ምኞት ውስጥ ገብተው የሚዋልሉ መንፈሰ ደካማ ሴቶችን የሚያጠምዱ ናቸው፤ 7እንደነዚህ ያሉ ሴቶች ሁልጊዜ ይማራሉ፤ ነገር ግን እውነትን ወደ ማወቅ ፈጽሞ ሊደርሱ አይችሉም። 8ኢያኔስና ኢያንበሬስ ሙሴን እንደ ተቃወሙት፣ እነዚህ አእምሯቸው የጠፋባቸውና ከእምነት የተጣሉ ሰዎች ደግሞ እውነትን ይቃወማሉ። 9ይሁን እንጂ አይሳካላቸውም፤ ምክንያቱም የእነዚያ ሰዎች ሞኝነት እንደ ተገለጠ ሁሉ፣ የእነዚህም ለሁሉ ግልጽ ይሆናል።
    2 ጢሞቴዎስ 3 ክሕደት በመጨረሻዎቹ ቀናት 1ነገር ግን በመጨረሻው ዘመን የሚያስጨንቅ ጊዜ እንደሚመጣ ይህን ዕወቅ። 2ሰዎች ራሳቸውን የሚወድዱ ይሆናሉ፤ ገንዘብን የሚወድዱ፣ ትምክሕተኞች፣ ትዕቢተኞች፣ ተሳዳቢዎች፣ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፣ የማያመሰግኑ፣ ቅድስና የሌላቸው፣ 3ፍቅር የሌላቸው፣ ለዕርቅ የማይሸነፉ፣ ሐሜተኞች፣ ራሳቸውን የማይገዙ፣ ጨካኞች፣ መልካም የሆነውን የማይወድዱ፣ 4ከዳተኞች፣ ችኵሎች፣ በከንቱ በትዕቢት የተወጠሩ፣ ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወድዱ ይሆናሉና። 5ሃይማኖታዊ መልክ አላቸው፤ ኀይሉን ግን ክደዋል። ከእነዚህ ራቅ። 6እነርሱም በየቤቱ ሾልከው እየገቡ የኀጢአት ብዛት የተጫናቸውን፣ በተለያየ ክፉ ምኞት ውስጥ ገብተው የሚዋልሉ መንፈሰ ደካማ ሴቶችን የሚያጠምዱ ናቸው፤ 7እንደነዚህ ያሉ ሴቶች ሁልጊዜ ይማራሉ፤ ነገር ግን እውነትን ወደ ማወቅ ፈጽሞ ሊደርሱ አይችሉም። 8ኢያኔስና ኢያንበሬስ ሙሴን እንደ ተቃወሙት፣ እነዚህ አእምሯቸው የጠፋባቸውና ከእምነት የተጣሉ ሰዎች ደግሞ እውነትን ይቃወማሉ። 9ይሁን እንጂ አይሳካላቸውም፤ ምክንያቱም የእነዚያ ሰዎች ሞኝነት እንደ ተገለጠ ሁሉ፣ የእነዚህም ለሁሉ ግልጽ ይሆናል።
    0 Comments 0 Shares 103 Views 0 Reviews
  • ለባለ ትዳሮች እና ከአስራ ስምንት አመት በላይ ለሆናቸው ለቤተክርስቲያናችን ምዕመናን በሙለ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም ከ11.00 ሰዓት ጀምሮ  የጸሎት እና የምክክርና መድረክ ከላይ በተገለጸው ሰዓት የተዘጋጀ ስለ  እንድትገኙ እንገልጻለን !
        ማሳሰቢ፦ ወለጆች በዕለቱ ከ1 አመት እስከ 17 አመት እድሜ ደረጃ ያሉትን ልጆች ይዘው እንዳይመጡ በጌታ ፍቅር እናሳውቃለን ።
    ለባለ ትዳሮች እና ከአስራ ስምንት አመት በላይ ለሆናቸው ለቤተክርስቲያናችን ምዕመናን በሙለ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም ከ11.00 ሰዓት ጀምሮ  የጸሎት እና የምክክርና መድረክ ከላይ በተገለጸው ሰዓት የተዘጋጀ ስለ  እንድትገኙ እንገልጻለን !     ማሳሰቢ፦ ወለጆች በዕለቱ ከ1 አመት እስከ 17 አመት እድሜ ደረጃ ያሉትን ልጆች ይዘው እንዳይመጡ በጌታ ፍቅር እናሳውቃለን ።
    0 Comments 0 Shares 266 Views 0 Reviews
  • እሁድ ሰኔ 8/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም በቃል፣በፀሎት፣በአምልኮ፣በፈውስ እና በሀይል እግዚአብሔር አምላክ ጎብኝቶናል።በሁሉ የረዳን ጌታ ይመስገን።
    እሁድ ሰኔ 8/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም በቃል፣በፀሎት፣በአምልኮ፣በፈውስ እና በሀይል እግዚአብሔር አምላክ ጎብኝቶናል።በሁሉ የረዳን ጌታ ይመስገን።
    0 Comments 0 Shares 264 Views 0 Reviews
  • ፨እኛ ግን ለመካከለኛው ምስራቅ አገራት እንፀልይ፨
    ምንም እንኳን ይሄ አሁን የማናየው የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢታዊ ቃል ይፈፀም ዘንድ የተካሄደው ያለው ጦርነት ብሆንም፣እኛ ክርስቲያኖች የአንድን ሰው ሕይወት እንድ ጠፋ እንማኝም፣ይሄንን የሚያደረግ ካለ እሱ ከዲያብሎስ ነው።
    ሁሉም ሰው ልጅ ሰላም እንድኖር እንፈልጋለን። እግዚአብሔር ሰላም እንዲያወርድ አጥብቀን እንፀልያለን ፣ትጉና ፀልዩ።
    ይሄ ጦርነት እየተስፋፋ ነው፣ብዙ አገራት እያሳተፈ ነው። ከዚህ በፊት በአለም ጦርነት ላይ ያልታዩ ፣በአለም የትኛውም ጦርነት ላይ እንዳይጠቀሙ የተከለከሉ አጥፊ እና አውዳሚ መሳሪያዎች በዚህ ጦርነት ተይቷል፣

    ይሄ ደግሞ ሳይወዱ በግድ የአለም አገራት በጦርነቱ እንድሰተፉ ልያደርግ ይችላል ። አለም ጎራ ተሰልፎ ቅም በቀላቸውን ልወጡ ይችላሉ ። እኛ ክርስቲያኖች የሚጠበቅብን ለሰዉ ልጆች ሁሉ እግዚአብሔር ሰላም እንድመጣ መፀለይን አትርሱ ፨

    ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
    የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች እና የመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነቶች
    እነዚህ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጻፉ የአምላክ ትንቢቶች አሁን በመካከለኛው ምሥራቅ ያለውን ጦርነቶችን ፣ከእስራኤል ጋር በተያያዘ ስለሚካሄዱ ጦርነቶች ይሆን??

    1️⃣ ኤሴቅኤል 38–39 – ጎግና ማጎግ ጦርነት
    መግለጫ: ከምሥራቅ ሰሜን የሚመጣ ጎግ በእስራኤል ላይ የሚፈጥር የመጨረሻው ዘመን ጦርነት ትንቢት።
    ቁልፍ ቃላት:

    "የሰው ልጅ ሆይ፥ አንተ ፊትህን በምጎግ ምድር ላይ አቅና..." – ኤሴቅኤል 38፡2
    "በመጨረሻው ዘመን አንተ በሕዝቤ እስራኤል ላይ ትመጣለህ..." – ኤሴቅኤል 38፡16

    ትርጓሜ:
    አንዳንድ ሰዎች ይህን ከሩሲያ፣ ኢራን፣ ቱርክ ወይም ከሌሎች አገሮች የሚሆነው የእስራኤል ላይ ጥቃት በመሆኑ ይመለከታሉ።

    2️⃣ ዳንኤል 11 – የሰሜኑና ደቡቡ ነገሥታት
    መግለጫ: ከተለያዩ አካባቢዎች የሚመጡ አለም ኃይሎች መካከል የሚካሄድ ጦርነት፣ እስራኤልም መካከላቸው ውስጥ ትገኛለች።
    ቁልፍ ቃላት:

    "በመጨረሻው ጊዜ የደቡብ ንጉሥ ከእርሱ ጋር ይወጋል፤ የሰሜኑ ንጉሥም..." – ዳንኤል 11፡40

    ትርጓሜ:
    አንዳንድ ሰዎች ይህን ከዓረብ አገሮች እና አንዳንድ ሰሜናዊ አገሮች የሚተኮር ጦርነት በመሆኑ ይመለከታሉ።

    3️⃣ መዝሙር 83 – በእስራኤል ላይ የተደረገ ተባባሪነት
    መግለጫ: ብዙ አገሮች ተባብለው እስራኤልን ለማጥፋት የሚሞከሩ እንደሆኑ ይገልፃል።
    ቁልፍ ቃላት:

    "ና፤ እንድንያጥፋቸው እንላ፤ የእስራኤል ስም እንዳይታሰብ እንድንደርስባቸው..." – መዝሙር 83፡4

    4️⃣ ዘካርያስ 12–14 – በኢየሩሳሌም ላይ የመጨረሻው እልፍኝነት
    መግለጫ: የአለም አገሮች በኢየሩሳሌም ላይ ይሰበሰባሉ፣ እግዚአብሔርም ያስገባቸዋል።
    ቁልፍ ቃላት:

    "ኢየሩሳሌምን ለአሕዛብ ሁሉ የሚያሸንፍ ድንጋይ አደርጋታለሁ..." – ዘካርያስ 12፡3
    "አሕዛብን ሁሉ በኢየሩሳሌም ላይ ለሰልፍ አሰብሳለሁ..." – ዘካርያስ 14፡2

    5️⃣ መልእክት ራእይ 16–19 – የአርማጎዶን ጦርነት
    መግለጫ: በመጨረሻው ዘመን የሚካሄድ ታላቅ የአሕዛብ ጦርነት፣ በአርማጎዶን ቦታ የሚካሄድ።
    ቁልፍ ቃላት:

    "ንጉሥ አሕዛብን በአርማጎዶን የሚባል ቦታ ሰበሰቡ..." – ራእይ 16፡16
    "ከምድር ነገሥታት ጋር እንዲወጉ የተሰበሰቡ..." – ራእይ 19፡19

    ፨እኛ ግን ለመካከለኛው ምስራቅ አገራት እንፀልይ፨ ምንም እንኳን ይሄ አሁን የማናየው የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢታዊ ቃል ይፈፀም ዘንድ የተካሄደው ያለው ጦርነት ብሆንም፣እኛ ክርስቲያኖች የአንድን ሰው ሕይወት እንድ ጠፋ እንማኝም፣ይሄንን የሚያደረግ ካለ እሱ ከዲያብሎስ ነው። ሁሉም ሰው ልጅ ሰላም እንድኖር እንፈልጋለን። እግዚአብሔር ሰላም እንዲያወርድ አጥብቀን እንፀልያለን ፣ትጉና ፀልዩ። ይሄ ጦርነት እየተስፋፋ ነው፣ብዙ አገራት እያሳተፈ ነው። ከዚህ በፊት በአለም ጦርነት ላይ ያልታዩ ፣በአለም የትኛውም ጦርነት ላይ እንዳይጠቀሙ የተከለከሉ አጥፊ እና አውዳሚ መሳሪያዎች በዚህ ጦርነት ተይቷል፣ ይሄ ደግሞ ሳይወዱ በግድ የአለም አገራት በጦርነቱ እንድሰተፉ ልያደርግ ይችላል ። አለም ጎራ ተሰልፎ ቅም በቀላቸውን ልወጡ ይችላሉ ። እኛ ክርስቲያኖች የሚጠበቅብን ለሰዉ ልጆች ሁሉ እግዚአብሔር ሰላም እንድመጣ መፀለይን አትርሱ ፨ ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። 📖 የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች እና የመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነቶች እነዚህ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጻፉ የአምላክ ትንቢቶች አሁን በመካከለኛው ምሥራቅ ያለውን ጦርነቶችን ፣ከእስራኤል ጋር በተያያዘ ስለሚካሄዱ ጦርነቶች ይሆን?? 1️⃣ ኤሴቅኤል 38–39 – ጎግና ማጎግ ጦርነት መግለጫ: ከምሥራቅ ሰሜን የሚመጣ ጎግ በእስራኤል ላይ የሚፈጥር የመጨረሻው ዘመን ጦርነት ትንቢት። ቁልፍ ቃላት: "የሰው ልጅ ሆይ፥ አንተ ፊትህን በምጎግ ምድር ላይ አቅና..." – ኤሴቅኤል 38፡2 "በመጨረሻው ዘመን አንተ በሕዝቤ እስራኤል ላይ ትመጣለህ..." – ኤሴቅኤል 38፡16 ትርጓሜ: አንዳንድ ሰዎች ይህን ከሩሲያ፣ ኢራን፣ ቱርክ ወይም ከሌሎች አገሮች የሚሆነው የእስራኤል ላይ ጥቃት በመሆኑ ይመለከታሉ። 2️⃣ ዳንኤል 11 – የሰሜኑና ደቡቡ ነገሥታት መግለጫ: ከተለያዩ አካባቢዎች የሚመጡ አለም ኃይሎች መካከል የሚካሄድ ጦርነት፣ እስራኤልም መካከላቸው ውስጥ ትገኛለች። ቁልፍ ቃላት: "በመጨረሻው ጊዜ የደቡብ ንጉሥ ከእርሱ ጋር ይወጋል፤ የሰሜኑ ንጉሥም..." – ዳንኤል 11፡40 ትርጓሜ: አንዳንድ ሰዎች ይህን ከዓረብ አገሮች እና አንዳንድ ሰሜናዊ አገሮች የሚተኮር ጦርነት በመሆኑ ይመለከታሉ። 3️⃣ መዝሙር 83 – በእስራኤል ላይ የተደረገ ተባባሪነት መግለጫ: ብዙ አገሮች ተባብለው እስራኤልን ለማጥፋት የሚሞከሩ እንደሆኑ ይገልፃል። ቁልፍ ቃላት: "ና፤ እንድንያጥፋቸው እንላ፤ የእስራኤል ስም እንዳይታሰብ እንድንደርስባቸው..." – መዝሙር 83፡4 4️⃣ ዘካርያስ 12–14 – በኢየሩሳሌም ላይ የመጨረሻው እልፍኝነት መግለጫ: የአለም አገሮች በኢየሩሳሌም ላይ ይሰበሰባሉ፣ እግዚአብሔርም ያስገባቸዋል። ቁልፍ ቃላት: "ኢየሩሳሌምን ለአሕዛብ ሁሉ የሚያሸንፍ ድንጋይ አደርጋታለሁ..." – ዘካርያስ 12፡3 "አሕዛብን ሁሉ በኢየሩሳሌም ላይ ለሰልፍ አሰብሳለሁ..." – ዘካርያስ 14፡2 5️⃣ መልእክት ራእይ 16–19 – የአርማጎዶን ጦርነት መግለጫ: በመጨረሻው ዘመን የሚካሄድ ታላቅ የአሕዛብ ጦርነት፣ በአርማጎዶን ቦታ የሚካሄድ። ቁልፍ ቃላት: "ንጉሥ አሕዛብን በአርማጎዶን የሚባል ቦታ ሰበሰቡ..." – ራእይ 16፡16 "ከምድር ነገሥታት ጋር እንዲወጉ የተሰበሰቡ..." – ራእይ 19፡19
    0 Comments 0 Shares 716 Views 0 Reviews
  • እሁድ ሰኔ 8/2017 አ/ም ከማለዳው 3:30 ጀምሮ በሚኖሩ የቃል፣የአምልኮ እና የሀይል ጊዜ መጥተው የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    እሁድ ሰኔ 8/2017 አ/ም ከማለዳው 3:30 ጀምሮ በሚኖሩ የቃል፣የአምልኮ እና የሀይል ጊዜ መጥተው የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    0 Comments 0 Shares 1K Views 0 Reviews
  • አርብ ሰኔ 6/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም ድንቅ የፀሎት፣የቃል እና የአምልኮ ጊዜን እግዚአብሔር ሰጥቶናል።በሁሉ የረዳንና ያገዘን ይመስገን
    አርብ ሰኔ 6/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም ድንቅ የፀሎት፣የቃል እና የአምልኮ ጊዜን እግዚአብሔር ሰጥቶናል።በሁሉ የረዳንና ያገዘን ይመስገን
    0 Comments 0 Shares 1K Views 0 Reviews
  • Now it came to pass, as they went, that he entered into a certain village: and a certain woman named Martha received him into her house. And she had a sister called Mary, which also sat at Jesus' feet, and heard his word. But Martha was cumbered about much serving, and came to him, and said, Lord, dost thou not care that my sister hath left me to serve alone? bid her therefore that she help me. And Jesus answered and said unto her, Martha, Martha, thou art careful and troubled about many things: But one thing is needful: and Mary hath chosen that good part, which shall not be taken away from her.
    Now it came to pass, as they went, that he entered into a certain village: and a certain woman named Martha received him into her house. And she had a sister called Mary, which also sat at Jesus' feet, and heard his word. But Martha was cumbered about much serving, and came to him, and said, Lord, dost thou not care that my sister hath left me to serve alone? bid her therefore that she help me. And Jesus answered and said unto her, Martha, Martha, thou art careful and troubled about many things: But one thing is needful: and Mary hath chosen that good part, which shall not be taken away from her.
    0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • 0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
More Stories
Eag Alembank Church https://eagalembankchurch.com