• 0 Yaada 0 Aksiyoona 348 Ilaalcha 0 Irra deebiin
  • 0 Yaada 0 Aksiyoona 400 Ilaalcha 0 Irra deebiin
  • Ethiopia Assemblies Of God Church Alem Bank(መደበኛ የዘወትር ፕሮግራሞቻችን)

    • የቤተክስቲያንቱ  መጋቢዎቻችንን በሚከተለው ቁጥር ደውላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ፤ መጋቢ አባተ ቸርነት  (0910057525)   ፓስተር ዶ/ር አባይነህ ሱገቶ(0911851818) ።

    • በየሳምንቱ ሰኞ ከ12:00—1:30 የመጽሓፍ ቅዱሰ ጥናት በተለያዩ አካባቢዎች ይካሄዳል:: እንዲሁም በቤተ ክርስቲያኒቷ ውስጥ አንድ የጥናት ቡድን ይኖራል።

    • ማክሰኞ 11:30-1:30 የአጠቃላይ ምዕመናን የተከታታይ ትምህርት ጊዜ በተለያዩ አገልጋዮች የሚሰጥበት ጊዜ ሲሆን መገኘት ትችላላችሁ።

    • ዘወትር ሀሙስ 3:00—6:00 የምክር የክትትልና የቤተሰብ ማማከር አገልግሎት ጊዜ፣በመጋቢ አባተ ቸርነት {0910057525} ደዉላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ ።

    • ዘወትር አረብ ከ2፡30-6:00 ኃይል የመቀበልና የምልጃ በመንፈስ ቅዱስ የማሟላት የጸሎት ጊዜ አለ።
    (ሁሉም ቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች በመገኘት የሚያገለግሉበት ይሆናል )የጸሎት ዘርፍ መሪ እህት ብርሃኔ አዲሱን 0913946383/ በማናገር አገልግሎቱን ይከፈሉ ።

    • እንዲሁም  ዘወትር አርብ ከ11፡ 30 - 2፡00 ድረስ የፈውስ፣የነፃ የመውጣትና የአምልኮ የቃል አገልግሎት ፕሮግራም ይካሄዳል
    (በተጋባዥ አገልጋዮችና በቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች በሙሉ በመገኘት የሚያገለግሉ ሲሆን የፈውስ አገልግሎቱን የሚመራው፦ፓ.ር ዶ/ር አባይነህ ሱገቶ )0911851818/ 0913946383 በመደወል መገኘት ይችላሉ

    • ዘወትር እሁድ ከ2፡30 - 3፡30 ለመሪዎች፤ ለአገልጋዮች፤ለአገልግሎት ዘርፍ መሪዎች እና ለጠቅላላ ምዕመናን ተከታታይ ትምህርት የሚሰጥበት ጊዜ ይሆናል ።
    እንዲሁም እሁድ 3:30-6:00የአምልኮ፣የቃል፣ የፈውስ እና የተአምራት ጊዜ አለ።

    • ዘውትር እሁድ ከ10:00-12:00 የወጣቶች የቃል የአምልኮ የጸሎት እና የመነቃቃት ጊዜ አለ።
    መሳተፍ የምትፈልጉ የዘርፉን መሪዎች
    (ቀነኒ ጫላ0927223127/ዘነበ ዶዕላሶ 0915688865) ደዉላችው መገኘት ትችላላችሁ ።

    • ዘወትር ረቡዕ ከ11፡30 -12:30 ከ12 አመት  እስከ 18 ዓመት እድሜ ያላቸው ለታዳጊ ወጣቶች  የተለያዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችን፤ድራማ እና ስነ ጹሑፍ እናስተምራለን::
    (በዘርፉ መሪዎች ትዕግሥት አዱኛ 0923595892/ ወንጌላዊ ናትናኤል ነዳጋ 096 318 8187/ደዉላችው ማነጋገር ትችላላችሁ ።

    • በየሳምንቱ እሁድ ከ5፡00 -6፡00  ከ4 - 11 ዓመት እድሜ ላላቸውለ ልጆች  ተከታታይ የሆነ የሰንበት ትምሕርት ይሰጣቸዋል።
    ምስጢር አብረሃም 0911333196/ ቡሩክ አዳነ 0989379791 በመደወል ልጆቻቸው የጌታን ቃል እንዲመሩ ማድረግ ።

    • የወሩ የመጀመሪያ ቅዳሜ ምሽት ከ2፡00 ሰዓት ጀምሮ የአደራ ፀሎት ፕሮግራም ጊዜ ይኖራል። የጸሎት ሸክም እና የአገልግሎት ጥሪ እና የሙሉ ጊዜ አገልጋዮች፣ የአገልግሎት ዘርፍ መሪዎች ሁላችሁም በመገኘት በጸሎት እንድትታጉ።
    {እህት ብርሃኔ አዲሱ 0913946383/ ደዉላችው መገኘት ትችላላችሁ ።

    ዮሐንስ 2:17 “ለቤትህ ያለኝ ቅናት ያቃጥለኛል”።
    Ethiopia Assemblies Of God Church Alem Bank(መደበኛ የዘወትር ፕሮግራሞቻችን) • የቤተክስቲያንቱ  መጋቢዎቻችንን በሚከተለው ቁጥር ደውላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ፤ መጋቢ አባተ ቸርነት  (0910057525)   ፓስተር ዶ/ር አባይነህ ሱገቶ(0911851818) ። • በየሳምንቱ ሰኞ ከ12:00—1:30 የመጽሓፍ ቅዱሰ ጥናት በተለያዩ አካባቢዎች ይካሄዳል:: እንዲሁም በቤተ ክርስቲያኒቷ ውስጥ አንድ የጥናት ቡድን ይኖራል። • ማክሰኞ 11:30-1:30 የአጠቃላይ ምዕመናን የተከታታይ ትምህርት ጊዜ በተለያዩ አገልጋዮች የሚሰጥበት ጊዜ ሲሆን መገኘት ትችላላችሁ። • ዘወትር ሀሙስ 3:00—6:00 የምክር የክትትልና የቤተሰብ ማማከር አገልግሎት ጊዜ፣በመጋቢ አባተ ቸርነት {0910057525} ደዉላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ ። • ዘወትር አረብ ከ2፡30-6:00 ኃይል የመቀበልና የምልጃ በመንፈስ ቅዱስ የማሟላት የጸሎት ጊዜ አለ። (ሁሉም ቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች በመገኘት የሚያገለግሉበት ይሆናል )የጸሎት ዘርፍ መሪ እህት ብርሃኔ አዲሱን 0913946383/ በማናገር አገልግሎቱን ይከፈሉ ። • እንዲሁም  ዘወትር አርብ ከ11፡ 30 - 2፡00 ድረስ የፈውስ፣የነፃ የመውጣትና የአምልኮ የቃል አገልግሎት ፕሮግራም ይካሄዳል (በተጋባዥ አገልጋዮችና በቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች በሙሉ በመገኘት የሚያገለግሉ ሲሆን የፈውስ አገልግሎቱን የሚመራው፦ፓ.ር ዶ/ር አባይነህ ሱገቶ )0911851818/ 0913946383 በመደወል መገኘት ይችላሉ • ዘወትር እሁድ ከ2፡30 - 3፡30 ለመሪዎች፤ ለአገልጋዮች፤ለአገልግሎት ዘርፍ መሪዎች እና ለጠቅላላ ምዕመናን ተከታታይ ትምህርት የሚሰጥበት ጊዜ ይሆናል ። እንዲሁም እሁድ 3:30-6:00የአምልኮ፣የቃል፣ የፈውስ እና የተአምራት ጊዜ አለ። • ዘውትር እሁድ ከ10:00-12:00 የወጣቶች የቃል የአምልኮ የጸሎት እና የመነቃቃት ጊዜ አለ። መሳተፍ የምትፈልጉ የዘርፉን መሪዎች (ቀነኒ ጫላ0927223127/ዘነበ ዶዕላሶ 0915688865) ደዉላችው መገኘት ትችላላችሁ ። • ዘወትር ረቡዕ ከ11፡30 -12:30 ከ12 አመት  እስከ 18 ዓመት እድሜ ያላቸው ለታዳጊ ወጣቶች  የተለያዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችን፤ድራማ እና ስነ ጹሑፍ እናስተምራለን:: (በዘርፉ መሪዎች ትዕግሥት አዱኛ 0923595892/ ወንጌላዊ ናትናኤል ነዳጋ 096 318 8187/ደዉላችው ማነጋገር ትችላላችሁ ። • በየሳምንቱ እሁድ ከ5፡00 -6፡00  ከ4 - 11 ዓመት እድሜ ላላቸውለ ልጆች  ተከታታይ የሆነ የሰንበት ትምሕርት ይሰጣቸዋል። ምስጢር አብረሃም 0911333196/ ቡሩክ አዳነ 0989379791 በመደወል ልጆቻቸው የጌታን ቃል እንዲመሩ ማድረግ ። • የወሩ የመጀመሪያ ቅዳሜ ምሽት ከ2፡00 ሰዓት ጀምሮ የአደራ ፀሎት ፕሮግራም ጊዜ ይኖራል። የጸሎት ሸክም እና የአገልግሎት ጥሪ እና የሙሉ ጊዜ አገልጋዮች፣ የአገልግሎት ዘርፍ መሪዎች ሁላችሁም በመገኘት በጸሎት እንድትታጉ። {እህት ብርሃኔ አዲሱ 0913946383/ ደዉላችው መገኘት ትችላላችሁ ። ዮሐንስ 2:17 “ለቤትህ ያለኝ ቅናት ያቃጥለኛል”።
    0 Yaada 0 Aksiyoona 389 Ilaalcha 0 Irra deebiin
  • 0 Yaada 0 Aksiyoona 407 Ilaalcha 0 Irra deebiin
  • የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች Dijiitaalaa Haaraa
    ETB100
    Istookii keessa jira
    Addis Ababa
    0 Irra deebiin
    ይህ መጵሀፍ በ1995 የተፃፈ ስሆን፣
    መጽሐፉ በአራት ክፍል ተከፍሏል
    1ኛ ክፍል እስራኤል በፍፃሜው ዘመን ላይ ያላት ሚና የሚተነትን ስሆን
    2ኛ ክፍሉ ደግሞ የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ማለትም ሩሲያ፣ቱርክ ፣ኢራቅ እና ኢራን የመጽሐፍ ቅዱሳዊ ትንቢት ውስጥ ያለቸውን ሚና ይመረምራል
    3ኛው ክፍል አውሮፓ በፍፃሜው ዘመን ላይ ያላትን ሚና ይመረምራል
    4ኛውና የመጨረሻው ወደ ፊት የሚሆኑትን ያነሣ ና አሁን የለው ሁነቶች ላይ ትኩረት ያደርጋል ።
    ይህ መጵሀፍ በ1995 የተፃፈ ስሆን፣ መጽሐፉ በአራት ክፍል ተከፍሏል 1ኛ ክፍል እስራኤል በፍፃሜው ዘመን ላይ ያላት ሚና የሚተነትን ስሆን 2ኛ ክፍሉ ደግሞ የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ማለትም ሩሲያ፣ቱርክ ፣ኢራቅ እና ኢራን የመጽሐፍ ቅዱሳዊ ትንቢት ውስጥ ያለቸውን ሚና ይመረምራል 3ኛው ክፍል አውሮፓ በፍፃሜው ዘመን ላይ ያላትን ሚና ይመረምራል 4ኛውና የመጨረሻው ወደ ፊት የሚሆኑትን ያነሣ ና አሁን የለው ሁነቶች ላይ ትኩረት ያደርጋል ።
    0 Yaada 0 Aksiyoona 814 Ilaalcha 0 Irra deebiin
  • Seven Sprits of God Dijiitaalaa Haaraa
    ETB100
    Istookii keessa jira
    Addis Ababa
    0 Irra deebiin
    When the Spirit of God came upon Moses,
    Samson, Samuel, David, Isaiah and all of God’s
    prophets, priests, judges, and kings of old, they
    received the anointing in a measure. But the Bible
    says of Jesus, “For he whom God hath sent
    speaketh the words of God: for God giveth not the
    Spirit by measure unto him” (John 3:34). Jesus was
    the first who didn’t have the Spirit of God (or the
    anointing) by measure but in His fullness.
    This same Jesus, Who had the fullness of God’s
    Spirit, said to His disciples just before He ascended
    into heaven, “...as my Father hath sent me, even so
    send I you” (John 20:21). Now think about it: If
    Jesus required the full measure of the Spirit to do
    the work the Father sent Him, and He has sent us
    the same way He was sent of the Father, why then
    should we be sent with a measure and not the
    fullness of the Spirit?
    Moreover, Jesus said in John 14:12, “Truly,
    When the Spirit of God came upon Moses, Samson, Samuel, David, Isaiah and all of God’s prophets, priests, judges, and kings of old, they received the anointing in a measure. But the Bible says of Jesus, “For he whom God hath sent speaketh the words of God: for God giveth not the Spirit by measure unto him” (John 3:34). Jesus was the first who didn’t have the Spirit of God (or the anointing) by measure but in His fullness. This same Jesus, Who had the fullness of God’s Spirit, said to His disciples just before He ascended into heaven, “...as my Father hath sent me, even so send I you” (John 20:21). Now think about it: If Jesus required the full measure of the Spirit to do the work the Father sent Him, and He has sent us the same way He was sent of the Father, why then should we be sent with a measure and not the fullness of the Spirit? Moreover, Jesus said in John 14:12, “Truly,
    0 Yaada 0 Aksiyoona 826 Ilaalcha 0 Irra deebiin
  • 0 Yaada 0 Aksiyoona 558 Ilaalcha 0 Irra deebiin
  • 1 Yaada 0 Aksiyoona 901 Ilaalcha 0 Irra deebiin
  • ለኢ.ጉ.እ ቤተ ክርስቲያን አለም ባንክ አጥቢያ ህንጻ ግንባታ
    0% ETB0 Kaafame kan ETB500000000
    የኢ.ጉ.እ ቤተ ክርስቲያን አለም ባንክ አጥቢያ ከተመሰረተችበት ከ2010 ጀምሮ በኪራይ ቤት ውስጥ ሆና ለአመታት ወንጌልን ለፍጥረታት እያደረሰች ትገኛለች ፣አሁን ደግሞ የራሷን ህንጻ ሰርታ የወንጌልን አደራ ግብ ለማድረስ እንድትችል የፋይናንስ ጉዳይ ማነቆ ሆኖበታል፣ለዚህም ስባል የገቢ መሰባሰብ ሂደት በዚሁ ድረገጽ ላይ ጀምረነዋል ።እኛም ባሪያዎች ተነስተን እንሰራለን ፣የሰማዩ እግዚአብሔር ያከናውንልናል እንዳለው ባሪያው ፣እኛም በዚህ ምስል ላይ እንዳያችሁት ፣ለዚህ ህንጻ ግንባታ የአቅማችሁ በመለገስ ከጎናችን አንድት ቆሙ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።እግዚአብሔር ይባርካችሁ ።
    የኢ.ጉ.እ ቤተ ክርስቲያን አለም ባንክ አጥቢያ ከተመሰረተችበት ከ2010 ጀምሮ በኪራይ ቤት ውስጥ ሆና ለአመታት ወንጌልን ለፍጥረታት እያደረሰች ትገኛለች ፣አሁን ደግሞ የራሷን ህንጻ ሰርታ የወንጌልን አደራ ግብ ለማድረስ እንድትችል የፋይናንስ ጉዳይ ማነቆ ሆኖበታል፣ለዚህም ስባል የገቢ መሰባሰብ ሂደት በዚሁ ድረገጽ ላይ ጀምረነዋል ።እኛም ባሪያዎች ተነስተን እንሰራለን ፣የሰማዩ እግዚአብሔር ያከናውንልናል እንዳለው ባሪያው ፣እኛም በዚህ ምስል ላይ እንዳያችሁት ፣ለዚህ ህንጻ ግንባታ የአቅማችሁ በመለገስ ከጎናችን አንድት ቆሙ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።እግዚአብሔር ይባርካችሁ ።
    0 Yaada 0 Aksiyoona 1K Ilaalcha 0 Buusiin 0 Irra deebiin
  • 0 Yaada 0 Aksiyoona 681 Ilaalcha 0 Irra deebiin