• I am surrounded
    On every side
    Can't see the light of day
    But I am persuaded
    Beyond all hope, You won't let go of me
    I stake my claim on every word You say
    You will not be late
    I will sing through fire and thunder
    'Cause You are on my side, I trust You with my life
    I know my story, it isn't over
    Even against all odds
    You are a faithful God
    You're faithful God
    The darkest of weather
    Though I can't see, I still believe You're good
    So I'm moving forward
    Through crashin' waves
    I know I'm safe with You
    You hold my life
    You hear my cry
    With every breath inside
    I will sing through fire and thunder
    'Cause You are on my side, I trust You with my life
    I know my story, it isn't over
    Even against all odds
    For You are a faithful God
    That's who You are
    ***You are a faithful God***

    I am surrounded On every side Can't see the light of day But I am persuaded Beyond all hope, You won't let go of me I stake my claim on every word You say You will not be late I will sing through fire and thunder 'Cause You are on my side, I trust You with my life I know my story, it isn't over Even against all odds You are a faithful God You're faithful God The darkest of weather Though I can't see, I still believe You're good So I'm moving forward Through crashin' waves I know I'm safe with You You hold my life You hear my cry With every breath inside I will sing through fire and thunder 'Cause You are on my side, I trust You with my life I know my story, it isn't over Even against all odds For You are a faithful God That's who You are ***You are a faithful God***
    0 Comments 0 Shares 2K Views 2 0 Reviews
  • የአገልግሎት ጥሪ አገልግሎት ለአገልጋዮቹ በሚል ርዕስ መንፈሳዊ አገልግሎት በመንፈስ እንደሆነ ለማወቅ ሁሉም ምዕመናን በየሳምንቱ እሁድ ጠዋት ከ2.30 እስከ 3.30 ድረስ በመገኘት የጌታን ቃል እንመራ !!
    የአገልግሎት ጥሪ አገልግሎት ለአገልጋዮቹ በሚል ርዕስ መንፈሳዊ አገልግሎት በመንፈስ እንደሆነ ለማወቅ ሁሉም ምዕመናን በየሳምንቱ እሁድ ጠዋት ከ2.30 እስከ 3.30 ድረስ በመገኘት የጌታን ቃል እንመራ !!
    0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • የመጨረሻ
    የመጨረሻ
    0 Comments 0 Shares 3K Views 0 Reviews
  • አርብ ሰኔ 6/2017 አ/ም ከቀኑ 11:00 ጀምሮ በሚኖረው ልዩ የቃል፣የአምልኮ እና የፈውስ ምሽት መጥተው ከኛ ጋር የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    አርብ ሰኔ 6/2017 አ/ም ከቀኑ 11:00 ጀምሮ በሚኖረው ልዩ የቃል፣የአምልኮ እና የፈውስ ምሽት መጥተው ከኛ ጋር የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • ከfacebook ገጽ የተወሰደው

    "ዝሙት">ዲያብሎስ ብዙ ሰዎችን እያጠመደበት ያለ አደገኛ መሣሪያ
    በዝሙት እንዳትወድቁ ተጠንቀቁ
    ለብዙ ወጣቶች ትምህርት ይሆናል አንብቡት ሼር አርጉት
    በዚህ ጊዜ በወንዶችና በሴቶች አደገኛ ፈተና የሆነው ዝሙት ነው። የሰው ልጅ ማለት ሴቷ ወንድ ልጅ የምትፈልግበት ወንዱም ሴት ልጅ የሚፈልግበት የተፈጥሮ ስጦታ አለው ።
    ቅዱስ ጳውሎስ" ነገር ግን ሁሉ በአገባብና በሥርዓት ይሁን" ( 1ኛ ቆሮ 14:40) እንዳለው ማንኛው ሰው ተፈጥራዊ ስሜት ይንሮው እንጂ እንደ እንስሳ ሳይሆን በስርዓት መሄድ ይኖርበታል ። አንድ ሰው በሂወቱ ሃላፊነት ካልወሰደ በስተቀር ማንም ሃላፊነት ሊወስድለት አይችልም።
    ወንዱ ይሁን ሴቷ የእግዚአብሔር ሕግ ከማስቀደም ይልቅ ፋሽን እየተባለ ወንዱ በየቀኑ ሴቶችን እንደ ልብስ እየቀያየረ ሴቷም በየቀኑ ወንዶች እንደ ልብስ እየቀያየረች ወደ ሞት ይነዳሉ። ይህ የዝሙት መንፈስ የተጠናወተበት ሰው በስጋው ይሁን በነፍሱ የረከሰና የድያብሎስ መኖርያ ይሆናል። አላስተዋልም እንጂ አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ሥጋውን ቆርሶ ደሙን አፍስሶ በዋጋ የገዛን በመሆናችን በራሳችን ላይ ከእግዚአብሔር ሕግ ውጭ የማድረግ ስልጣን የለንም። ሰለዚህ እኛ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነን(1ቆሮ 3:16) ።
    ታድያ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ናችሁ ከተባልን የእግዚአብሔር መንፈስ መኖርያ እንሆን ዘንድ ከዝሙት መራቅ አለብን። አለበለዚያ ንስሐ ሳንገባ በዝሙት ተጠምደን የምንኖር ከሆንን ግን ነፍሳችን ከእግዚአብሔር ፀጋ ተራቁታ ወዲ ሲኦል ትገባለች። ዝሙት የነፍስና የስጋ በሽታ መሆኑን የአምላክ ቃል እንዲህ ብሎ ያስተምረናል፦
    ☞ " ማንም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቢያፈርስ እግዚአብሔር እርሱን ያፈርሰዋል፤ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ቅዱስ ነውና፥ ያውም እናንተ ናችሁ " ( 1ኛ ቆሮ 3:17) ።
    እስኪ ከመፅሓፍ ቅዱስ ስለ ዝሙት ምን እንደሚል አብረን እንመልከት፦
    ☞ " እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ ሁሉ አመንዝራ ያደርጋታል፥ የተፈታችውንም የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል "( ማቴ 5፥32)።
    ☞ " ከልብ ክፉ አሳብ፥ መግደል፥ ምንዝርነት፥ ዝሙት፥ መስረቅ፥ በውሸት መመስከር፥ ስድብ ይወጣልና" ( ማቴ 15:19)።
    ☞ " ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ።ጤና ይስጣችሁ " ( ሐዋ.ሥራ 15:28-29)።
    ☞ " በቀን እንደምንሆን በአገባብ እንመላለስ፤ በዘፈንና በስካር አይሁን፥ በዝሙትና በመዳራት አይሁን፥ በክርክርና በቅናት አይሁን ( ሮሜ 13:13)።
    ☞ " በአጭር ቃል በእናንተ መካከል ዝሙት እንዳለ ይወራል የዚያም ዓይነት
    ዝሙት በአሕዛብስ እንኳ የማይገኝ ነው፥ የአባቱን ሚስት ያገባ ሰው ይኖራልና( 1ኛ ቆሮ 5:1)።
    ☞ " መብል ለሆድ ነው፥ ሆድም ለመብል ነው፤ እግዚአብሔር ግን ይህንም ያንም ያጠፋቸዋል። ሥጋ ግን ለጌታ ነው እንጂ ለዝሙት አይደለም፤ ጌታም ለሥጋ ነው " ( 1ኛ ቆሮ 6:13)።
    ☞ " ከዝሙት ሽሹ። ሰው የሚያደርገው ኃጢአት ሁሉ ከሥጋ ውጭ ነው፤ ዝሙትን የሚሠራ ግን በገዛ ሥጋው ላይ ኃጢአትን ይሠራል" ( 1ኛ ቆሮ 6:18)።
    ታድያ ምን እናድርግ?
    " እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ " ( ራእ.ዮሐ 2:10)። ይህ የህይወት አክሊል የሚገኘው ክርስቶስን በማመን ብቻ ሲሆን ደግሞም ክርስቶስን በማመን ያገኘነውን መታዘዝን በማድረግ፣በቅድስና ህይወት በመኖር ፣በፆም ፣ በጸሎት በመጽናት፣ አስራት በኩራት
    ከfacebook ገጽ የተወሰደው "ዝሙት">ዲያብሎስ ብዙ ሰዎችን እያጠመደበት ያለ አደገኛ መሣሪያ በዝሙት እንዳትወድቁ ተጠንቀቁ 👈 ለብዙ ወጣቶች ትምህርት ይሆናል አንብቡት ሼር አርጉት በዚህ ጊዜ በወንዶችና በሴቶች አደገኛ ፈተና የሆነው ዝሙት ነው። የሰው ልጅ ማለት ሴቷ ወንድ ልጅ የምትፈልግበት ወንዱም ሴት ልጅ የሚፈልግበት የተፈጥሮ ስጦታ አለው ። ቅዱስ ጳውሎስ" ነገር ግን ሁሉ በአገባብና በሥርዓት ይሁን" ( 1ኛ ቆሮ 14:40) እንዳለው ማንኛው ሰው ተፈጥራዊ ስሜት ይንሮው እንጂ እንደ እንስሳ ሳይሆን በስርዓት መሄድ ይኖርበታል ። አንድ ሰው በሂወቱ ሃላፊነት ካልወሰደ በስተቀር ማንም ሃላፊነት ሊወስድለት አይችልም። ወንዱ ይሁን ሴቷ የእግዚአብሔር ሕግ ከማስቀደም ይልቅ ፋሽን እየተባለ ወንዱ በየቀኑ ሴቶችን እንደ ልብስ እየቀያየረ ሴቷም በየቀኑ ወንዶች እንደ ልብስ እየቀያየረች ወደ ሞት ይነዳሉ። ይህ የዝሙት መንፈስ የተጠናወተበት ሰው በስጋው ይሁን በነፍሱ የረከሰና የድያብሎስ መኖርያ ይሆናል። አላስተዋልም እንጂ አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ሥጋውን ቆርሶ ደሙን አፍስሶ በዋጋ የገዛን በመሆናችን በራሳችን ላይ ከእግዚአብሔር ሕግ ውጭ የማድረግ ስልጣን የለንም። ሰለዚህ እኛ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነን(1ቆሮ 3:16) ። ታድያ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ናችሁ ከተባልን የእግዚአብሔር መንፈስ መኖርያ እንሆን ዘንድ ከዝሙት መራቅ አለብን። አለበለዚያ ንስሐ ሳንገባ በዝሙት ተጠምደን የምንኖር ከሆንን ግን ነፍሳችን ከእግዚአብሔር ፀጋ ተራቁታ ወዲ ሲኦል ትገባለች። ዝሙት የነፍስና የስጋ በሽታ መሆኑን የአምላክ ቃል እንዲህ ብሎ ያስተምረናል፦ ☞ " ማንም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቢያፈርስ እግዚአብሔር እርሱን ያፈርሰዋል፤ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ቅዱስ ነውና፥ ያውም እናንተ ናችሁ " ( 1ኛ ቆሮ 3:17) ። እስኪ ከመፅሓፍ ቅዱስ ስለ ዝሙት ምን እንደሚል አብረን እንመልከት፦ ☞ " እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ ሁሉ አመንዝራ ያደርጋታል፥ የተፈታችውንም የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል "( ማቴ 5፥32)። ☞ " ከልብ ክፉ አሳብ፥ መግደል፥ ምንዝርነት፥ ዝሙት፥ መስረቅ፥ በውሸት መመስከር፥ ስድብ ይወጣልና" ( ማቴ 15:19)። ☞ " ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ።ጤና ይስጣችሁ " ( ሐዋ.ሥራ 15:28-29)። ☞ " በቀን እንደምንሆን በአገባብ እንመላለስ፤ በዘፈንና በስካር አይሁን፥ በዝሙትና በመዳራት አይሁን፥ በክርክርና በቅናት አይሁን ( ሮሜ 13:13)። ☞ " በአጭር ቃል በእናንተ መካከል ዝሙት እንዳለ ይወራል የዚያም ዓይነት ዝሙት በአሕዛብስ እንኳ የማይገኝ ነው፥ የአባቱን ሚስት ያገባ ሰው ይኖራልና( 1ኛ ቆሮ 5:1)። ☞ " መብል ለሆድ ነው፥ ሆድም ለመብል ነው፤ እግዚአብሔር ግን ይህንም ያንም ያጠፋቸዋል። ሥጋ ግን ለጌታ ነው እንጂ ለዝሙት አይደለም፤ ጌታም ለሥጋ ነው " ( 1ኛ ቆሮ 6:13)። ☞ " ከዝሙት ሽሹ። ሰው የሚያደርገው ኃጢአት ሁሉ ከሥጋ ውጭ ነው፤ ዝሙትን የሚሠራ ግን በገዛ ሥጋው ላይ ኃጢአትን ይሠራል" ( 1ኛ ቆሮ 6:18)። ታድያ ምን እናድርግ? " እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ " ( ራእ.ዮሐ 2:10)። ይህ የህይወት አክሊል የሚገኘው ክርስቶስን በማመን ብቻ ሲሆን ደግሞም ክርስቶስን በማመን ያገኘነውን መታዘዝን በማድረግ፣በቅድስና ህይወት በመኖር ፣በፆም ፣ በጸሎት በመጽናት፣ አስራት በኩራት
    0 Comments 0 Shares 3K Views 0 Reviews
  • 0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • 0 Comments 0 Shares 3K Views 0 Reviews
  • Now it came to pass, as they went, that he entered into a certain village: and a certain woman named Martha received him into her house. And she had a sister called Mary, which also sat at Jesus' feet, and heard his word. But Martha was cumbered about much serving, and came to him, and said, Lord, dost thou not care that my sister hath left me to serve alone? bid her therefore that she help me. And Jesus answered and said unto her, Martha, Martha, thou art careful and troubled about many things: But one thing is needful: and Mary hath chosen that good part, which shall not be taken away from her.
    Now it came to pass, as they went, that he entered into a certain village: and a certain woman named Martha received him into her house. And she had a sister called Mary, which also sat at Jesus' feet, and heard his word. But Martha was cumbered about much serving, and came to him, and said, Lord, dost thou not care that my sister hath left me to serve alone? bid her therefore that she help me. And Jesus answered and said unto her, Martha, Martha, thou art careful and troubled about many things: But one thing is needful: and Mary hath chosen that good part, which shall not be taken away from her.
    0 Comments 0 Shares 3K Views 0 Reviews
  • አርብ ሰኔ 6/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም ድንቅ የፀሎት፣የቃል እና የአምልኮ ጊዜን እግዚአብሔር ሰጥቶናል።በሁሉ የረዳንና ያገዘን ይመስገን
    አርብ ሰኔ 6/2017 አ/ም በነበረን ፕሮግራም ድንቅ የፀሎት፣የቃል እና የአምልኮ ጊዜን እግዚአብሔር ሰጥቶናል።በሁሉ የረዳንና ያገዘን ይመስገን
    0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • እሁድ ሰኔ 8/2017 አ/ም ከማለዳው 3:30 ጀምሮ በሚኖሩ የቃል፣የአምልኮ እና የሀይል ጊዜ መጥተው የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    እሁድ ሰኔ 8/2017 አ/ም ከማለዳው 3:30 ጀምሮ በሚኖሩ የቃል፣የአምልኮ እና የሀይል ጊዜ መጥተው የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    0 Comments 0 Shares 3K Views 0 Reviews