• አንተን ተስፋ የሚያደርጉ አያፍሩም
    አንተን ተስፋ የሚያደርጉ አያፍሩም
    0 Reacties 0 aandelen 3K Views 0 voorbeeld
  •                   
          ባለ ምህረት
    ዘማሪት ራሄል አለማየሁ
                             ባለ ምህረት ዘማሪት ራሄል አለማየሁ
    0 Reacties 0 aandelen 2K Views 2 0 voorbeeld
  •                   
          እንደ በዓለ ሃምሳ ቀን
          ዘማሪ ሰለሞን ይርጋ
                             እንደ በዓለ ሃምሳ ቀን       ዘማሪ ሰለሞን ይርጋ
    0 Reacties 0 aandelen 2K Views 5 0 voorbeeld
  • ስለ #መጽሐፍ_ቅዱስ ምን ያህል ያውቃሉ...?

    ❖ የመጀመሪያው መጽሐፍ ቅዱስ የተፃፈው በእብራይስጥ፣ በአረማይክ እና በኮይኔ ግሪክ ቋንቋዎች ነው።

    ❖ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ
    • 66 መጽሐፍት
    • 1,189 ምዕራፎች
    • 31,173 አንቀፆች
    • 810,697 ቃላት
    • 3,566,480 ፊደላት ይገኛሉ።

    ❖ በጣም ረጅሙ መጽሐፍ- መዝሙረ ዳዊት ሲሆን
    • በጣም አጭሩ መጽሐፍ- ሶስተኛ ዮሐንስ
    • በጣም ረጅሙ ምዕራፍ- መዝሙረ ዳዊት 119
    • አጭሩ ምዕራፍ መዝሙረ ዳዊት 117 ነው።

    ❖ የመጽሐፍ ቅዱስ አማካይ ስፍራ መዝሙረ ዳዊት 118:8 ነው።

    ❖በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የብዙ ሰዎች መጠሪያ የሆነው ስም ዘካሪያስ ነው።

    ❖ ብዙ ጊዜ ተደጋግሞ የተጠቀሰው ስም "ዳዊት" ሲሆን 1008 ጊዜ ተጠቅሷል። በመቀጠልም ኢየሱስ 973 ጊዜ፤ ሙሴ 829 ጊዜ ተጠቅሰዋል።

    ❖ ሙሉው መጽሐፍ ቅዱስ እና የትንቢተ ኢሳይያስ መጽሐፍ አስደናቂ መመሳሰል አላቸው።
    ይኸውም፦
    • መጽሐፍ ቅዱስ 66 መጽሐፍ ሲኖሩት ትንቢተ ኢሳይያስ 66 ምዕራፎች አሉት።

    • የመጀመሪያው 39 የመጽሐፍ ቅዱስ መጻሕፍት የሚተርኩት ስለ እስራኤል ህዝብ ነው። እንደዚሁም የመጀመሪያው የትንቢተ ኢሳይያስ 39 ምዕራፎች የሚተርኩት ስለ እስራኤል ህዝቦች ነው።

    • የመጨረሻው 27 የመጽሐፍት ቅዱስ መጻህፍት የሚያስተምሩት ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲሆን፤ እንደዚሁም የመጨረሻዎቹ 27 የትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፎች የሚተርኩት ስለ ክርስቶስ መምጣት ነው።

    ❖ መጽሐፍ ቅዱስ ተፅፎ ያለቀው በ1600 ዓመታት የጊዜ ልዩነት ውስጥ ሲሆን ይህም ከ1500 ዓመተ ዓለም እስከ 100 ዓመተ ምህረት ድረስ ያለውን ዘመን ያጠቃልላል።

    ❖ መጽሐፍ ቅዱስ በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው የጻፉት መጽሐፍ ነው።( 2ጴጥ 1:21)

    ❖ በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ 49 የምግብ ዓይነቶች ተጠቅሰዋል፤ በተለይ "ጨው" 30 ጊዜ ተጠቅሷል።

    ❖ ከቤት እንሰሳት መካከል ስሟ ያልተጠቀሰ እንሰሳ
    "ድመት" ብቻ ናት።
    ውሻ 14 ጊዜ ተጠቅሷል።

    ❖ በመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ውስጥ እራሳቸውን በራሳቸው ያጠፉ ሰዎች ሰባት ሲሆኑ
    እነርሱም፦ 1. አቤሜሌክ 2. ሳምሶን 3. ሳዖል 4. የሳዖል ወታደር 5. አኪጦፌል 6. ዚምራ 7. ይሁዳ ናቸው።

    ❖ በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ
    ስለ ፀሎት 400 ጊዜ
    ስለ እምነት 500 ጊዜ
    ስለ ገንዘብና ሐብት ደግሞ 2,000 ጊዜ ተፅፏል። መጽሐፍ ቅዱስ ገንዘብን መውደድ የኃጢአት ሁሉ ስር ነው ይለዋል።

    ❖ መጽሐፍ ቅዱስ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ እንግሊዝኛ የተተረጎመው በ 1388 ዓ.ም ነው።
    📖ስለ #መጽሐፍ_ቅዱስ ምን ያህል ያውቃሉ...? ❖ የመጀመሪያው መጽሐፍ ቅዱስ የተፃፈው በእብራይስጥ፣ በአረማይክ እና በኮይኔ ግሪክ ቋንቋዎች ነው። ❖ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ • 66 መጽሐፍት • 1,189 ምዕራፎች • 31,173 አንቀፆች • 810,697 ቃላት • 3,566,480 ፊደላት ይገኛሉ። ❖ በጣም ረጅሙ መጽሐፍ- መዝሙረ ዳዊት ሲሆን • በጣም አጭሩ መጽሐፍ- ሶስተኛ ዮሐንስ • በጣም ረጅሙ ምዕራፍ- መዝሙረ ዳዊት 119 • አጭሩ ምዕራፍ መዝሙረ ዳዊት 117 ነው። ❖ የመጽሐፍ ቅዱስ አማካይ ስፍራ መዝሙረ ዳዊት 118:8 ነው። ❖በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የብዙ ሰዎች መጠሪያ የሆነው ስም ዘካሪያስ ነው። ❖ ብዙ ጊዜ ተደጋግሞ የተጠቀሰው ስም "ዳዊት" ሲሆን 1008 ጊዜ ተጠቅሷል። በመቀጠልም ኢየሱስ 973 ጊዜ፤ ሙሴ 829 ጊዜ ተጠቅሰዋል። ❖ ሙሉው መጽሐፍ ቅዱስ እና የትንቢተ ኢሳይያስ መጽሐፍ አስደናቂ መመሳሰል አላቸው። ይኸውም፦ • መጽሐፍ ቅዱስ 66 መጽሐፍ ሲኖሩት ትንቢተ ኢሳይያስ 66 ምዕራፎች አሉት። • የመጀመሪያው 39 የመጽሐፍ ቅዱስ መጻሕፍት የሚተርኩት ስለ እስራኤል ህዝብ ነው። እንደዚሁም የመጀመሪያው የትንቢተ ኢሳይያስ 39 ምዕራፎች የሚተርኩት ስለ እስራኤል ህዝቦች ነው። • የመጨረሻው 27 የመጽሐፍት ቅዱስ መጻህፍት የሚያስተምሩት ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲሆን፤ እንደዚሁም የመጨረሻዎቹ 27 የትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፎች የሚተርኩት ስለ ክርስቶስ መምጣት ነው። ❖ መጽሐፍ ቅዱስ ተፅፎ ያለቀው በ1600 ዓመታት የጊዜ ልዩነት ውስጥ ሲሆን ይህም ከ1500 ዓመተ ዓለም እስከ 100 ዓመተ ምህረት ድረስ ያለውን ዘመን ያጠቃልላል። ❖ መጽሐፍ ቅዱስ በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው የጻፉት መጽሐፍ ነው።( 2ጴጥ 1:21) ❖ በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ 49 የምግብ ዓይነቶች ተጠቅሰዋል፤ በተለይ "ጨው" 30 ጊዜ ተጠቅሷል። ❖ ከቤት እንሰሳት መካከል ስሟ ያልተጠቀሰ እንሰሳ "ድመት" ብቻ ናት። ውሻ 14 ጊዜ ተጠቅሷል። ❖ በመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ውስጥ እራሳቸውን በራሳቸው ያጠፉ ሰዎች ሰባት ሲሆኑ እነርሱም፦ 1. አቤሜሌክ 2. ሳምሶን 3. ሳዖል 4. የሳዖል ወታደር 5. አኪጦፌል 6. ዚምራ 7. ይሁዳ ናቸው። ❖ በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ ስለ ፀሎት 400 ጊዜ ስለ እምነት 500 ጊዜ ስለ ገንዘብና ሐብት ደግሞ 2,000 ጊዜ ተፅፏል። መጽሐፍ ቅዱስ ገንዘብን መውደድ የኃጢአት ሁሉ ስር ነው ይለዋል። ❖ መጽሐፍ ቅዱስ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ እንግሊዝኛ የተተረጎመው በ 1388 ዓ.ም ነው።
    0 Reacties 0 aandelen 2K Views 0 voorbeeld
  • እሁድ ሰኔ 1/2017 አ/ም ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ ለሚኖረው የቃል፣የፀሎትና የሀይል ጊዜ መጥተው የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።ቅዱሳን ነገ የጌታ እራት የሚወሰድበት ቀን ሲሆን በተጨማሪም በወር መጨረሻ የሚደረገው የታላቁ ተልዕኮ የወንጌል ማህበርተኞች ቀንም ነገ ይሆናል።የየጌታ ሰላም ና ፀጋ ከእናንተ ጋ ይሁን።
    እሁድ ሰኔ 1/2017 አ/ም ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ ለሚኖረው የቃል፣የፀሎትና የሀይል ጊዜ መጥተው የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።ቅዱሳን ነገ የጌታ እራት የሚወሰድበት ቀን ሲሆን በተጨማሪም በወር መጨረሻ የሚደረገው የታላቁ ተልዕኮ የወንጌል ማህበርተኞች ቀንም ነገ ይሆናል።የየጌታ ሰላም ና ፀጋ ከእናንተ ጋ ይሁን።
    0 Reacties 0 aandelen 1K Views 0 voorbeeld
  • waaqayyo Jalqabatti, Bantii waaqaafii lafaa uume,
    Lafti bifa hin qabu ture, warrii jireenyi keessaan boca hin qabne waaqayyoo Bocaa itti haa godhu
    waaqayyo Jalqabatti, Bantii waaqaafii lafaa uume, Lafti bifa hin qabu ture, warrii jireenyi keessaan boca hin qabne waaqayyoo Bocaa itti haa godhu
    0 Reacties 0 aandelen 1K Views 0 voorbeeld
  • መዝሙር 36
    ⁹ የሕይወት ምንጭ ከአንተ ዘንድ ነውና፤ በብርሃንህ ብርሃንን እናያለን።
    ¹⁰ ምሕረትህን በሚያውቁህ ላይ፥ ጽድቅህንም ልባቸው በቀና ላይ ዘርጋ።
    መዝሙር 36 ⁹ የሕይወት ምንጭ ከአንተ ዘንድ ነውና፤ በብርሃንህ ብርሃንን እናያለን። ¹⁰ ምሕረትህን በሚያውቁህ ላይ፥ ጽድቅህንም ልባቸው በቀና ላይ ዘርጋ።
    0 Reacties 0 aandelen 2K Views 0 voorbeeld
  • ኢሳይያስ 40
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ³⁰ ብላቴኖች ይደክማሉ ይታክቱማል፥ ጐበዛዝቱም ፈጽሞ ይወድቃሉ፤
    ³¹ እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን ያድሳሉ፤ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ፤ ይሮጣሉ፥ አይታክቱም፤ ይሄዳሉ፥ አይደክሙም።
    ኢሳይያስ 40 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³⁰ ብላቴኖች ይደክማሉ ይታክቱማል፥ ጐበዛዝቱም ፈጽሞ ይወድቃሉ፤ ³¹ እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን ያድሳሉ፤ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ፤ ይሮጣሉ፥ አይታክቱም፤ ይሄዳሉ፥ አይደክሙም።
    0 Reacties 0 aandelen 2K Views 0 voorbeeld
  • 0 Reacties 0 aandelen 2K Views 0 voorbeeld
  • ወንድሜ ዳኒ አንኳን ተከናዋንክ።መልካም ጋብቻ ይሁንልህ ።
    ወንድሜ ዳኒ አንኳን ተከናዋንክ።መልካም ጋብቻ ይሁንልህ ።
    0 Reacties 0 aandelen 2K Views 0 voorbeeld