مثبت
ስለ #መጽሐፍ_ቅዱስ ምን ያህል ያውቃሉ...?

❖ የመጀመሪያው መጽሐፍ ቅዱስ የተፃፈው በእብራይስጥ፣ በአረማይክ እና በኮይኔ ግሪክ ቋንቋዎች ነው።

❖ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ
• 66 መጽሐፍት
• 1,189 ምዕራፎች
• 31,173 አንቀፆች
• 810,697 ቃላት
• 3,566,480 ፊደላት ይገኛሉ።

❖ በጣም ረጅሙ መጽሐፍ- መዝሙረ ዳዊት ሲሆን
• በጣም አጭሩ መጽሐፍ- ሶስተኛ ዮሐንስ
• በጣም ረጅሙ ምዕራፍ- መዝሙረ ዳዊት 119
• አጭሩ ምዕራፍ መዝሙረ ዳዊት 117 ነው።

❖ የመጽሐፍ ቅዱስ አማካይ ስፍራ መዝሙረ ዳዊት 118:8 ነው።

❖በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የብዙ ሰዎች መጠሪያ የሆነው ስም ዘካሪያስ ነው።

❖ ብዙ ጊዜ ተደጋግሞ የተጠቀሰው ስም "ዳዊት" ሲሆን 1008 ጊዜ ተጠቅሷል። በመቀጠልም ኢየሱስ 973 ጊዜ፤ ሙሴ 829 ጊዜ ተጠቅሰዋል።

❖ ሙሉው መጽሐፍ ቅዱስ እና የትንቢተ ኢሳይያስ መጽሐፍ አስደናቂ መመሳሰል አላቸው።
ይኸውም፦
• መጽሐፍ ቅዱስ 66 መጽሐፍ ሲኖሩት ትንቢተ ኢሳይያስ 66 ምዕራፎች አሉት።

• የመጀመሪያው 39 የመጽሐፍ ቅዱስ መጻሕፍት የሚተርኩት ስለ እስራኤል ህዝብ ነው። እንደዚሁም የመጀመሪያው የትንቢተ ኢሳይያስ 39 ምዕራፎች የሚተርኩት ስለ እስራኤል ህዝቦች ነው።

• የመጨረሻው 27 የመጽሐፍት ቅዱስ መጻህፍት የሚያስተምሩት ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲሆን፤ እንደዚሁም የመጨረሻዎቹ 27 የትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፎች የሚተርኩት ስለ ክርስቶስ መምጣት ነው።

❖ መጽሐፍ ቅዱስ ተፅፎ ያለቀው በ1600 ዓመታት የጊዜ ልዩነት ውስጥ ሲሆን ይህም ከ1500 ዓመተ ዓለም እስከ 100 ዓመተ ምህረት ድረስ ያለውን ዘመን ያጠቃልላል።

❖ መጽሐፍ ቅዱስ በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው የጻፉት መጽሐፍ ነው።( 2ጴጥ 1:21)

❖ በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ 49 የምግብ ዓይነቶች ተጠቅሰዋል፤ በተለይ "ጨው" 30 ጊዜ ተጠቅሷል።

❖ ከቤት እንሰሳት መካከል ስሟ ያልተጠቀሰ እንሰሳ
"ድመት" ብቻ ናት።
ውሻ 14 ጊዜ ተጠቅሷል።

❖ በመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ውስጥ እራሳቸውን በራሳቸው ያጠፉ ሰዎች ሰባት ሲሆኑ
እነርሱም፦ 1. አቤሜሌክ 2. ሳምሶን 3. ሳዖል 4. የሳዖል ወታደር 5. አኪጦፌል 6. ዚምራ 7. ይሁዳ ናቸው።

❖ በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ
ስለ ፀሎት 400 ጊዜ
ስለ እምነት 500 ጊዜ
ስለ ገንዘብና ሐብት ደግሞ 2,000 ጊዜ ተፅፏል። መጽሐፍ ቅዱስ ገንዘብን መውደድ የኃጢአት ሁሉ ስር ነው ይለዋል።

❖ መጽሐፍ ቅዱስ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ እንግሊዝኛ የተተረጎመው በ 1388 ዓ.ም ነው።
📖ስለ #መጽሐፍ_ቅዱስ ምን ያህል ያውቃሉ...? ❖ የመጀመሪያው መጽሐፍ ቅዱስ የተፃፈው በእብራይስጥ፣ በአረማይክ እና በኮይኔ ግሪክ ቋንቋዎች ነው። ❖ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ • 66 መጽሐፍት • 1,189 ምዕራፎች • 31,173 አንቀፆች • 810,697 ቃላት • 3,566,480 ፊደላት ይገኛሉ። ❖ በጣም ረጅሙ መጽሐፍ- መዝሙረ ዳዊት ሲሆን • በጣም አጭሩ መጽሐፍ- ሶስተኛ ዮሐንስ • በጣም ረጅሙ ምዕራፍ- መዝሙረ ዳዊት 119 • አጭሩ ምዕራፍ መዝሙረ ዳዊት 117 ነው። ❖ የመጽሐፍ ቅዱስ አማካይ ስፍራ መዝሙረ ዳዊት 118:8 ነው። ❖በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የብዙ ሰዎች መጠሪያ የሆነው ስም ዘካሪያስ ነው። ❖ ብዙ ጊዜ ተደጋግሞ የተጠቀሰው ስም "ዳዊት" ሲሆን 1008 ጊዜ ተጠቅሷል። በመቀጠልም ኢየሱስ 973 ጊዜ፤ ሙሴ 829 ጊዜ ተጠቅሰዋል። ❖ ሙሉው መጽሐፍ ቅዱስ እና የትንቢተ ኢሳይያስ መጽሐፍ አስደናቂ መመሳሰል አላቸው። ይኸውም፦ • መጽሐፍ ቅዱስ 66 መጽሐፍ ሲኖሩት ትንቢተ ኢሳይያስ 66 ምዕራፎች አሉት። • የመጀመሪያው 39 የመጽሐፍ ቅዱስ መጻሕፍት የሚተርኩት ስለ እስራኤል ህዝብ ነው። እንደዚሁም የመጀመሪያው የትንቢተ ኢሳይያስ 39 ምዕራፎች የሚተርኩት ስለ እስራኤል ህዝቦች ነው። • የመጨረሻው 27 የመጽሐፍት ቅዱስ መጻህፍት የሚያስተምሩት ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲሆን፤ እንደዚሁም የመጨረሻዎቹ 27 የትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፎች የሚተርኩት ስለ ክርስቶስ መምጣት ነው። ❖ መጽሐፍ ቅዱስ ተፅፎ ያለቀው በ1600 ዓመታት የጊዜ ልዩነት ውስጥ ሲሆን ይህም ከ1500 ዓመተ ዓለም እስከ 100 ዓመተ ምህረት ድረስ ያለውን ዘመን ያጠቃልላል። ❖ መጽሐፍ ቅዱስ በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው የጻፉት መጽሐፍ ነው።( 2ጴጥ 1:21) ❖ በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ 49 የምግብ ዓይነቶች ተጠቅሰዋል፤ በተለይ "ጨው" 30 ጊዜ ተጠቅሷል። ❖ ከቤት እንሰሳት መካከል ስሟ ያልተጠቀሰ እንሰሳ "ድመት" ብቻ ናት። ውሻ 14 ጊዜ ተጠቅሷል። ❖ በመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ውስጥ እራሳቸውን በራሳቸው ያጠፉ ሰዎች ሰባት ሲሆኑ እነርሱም፦ 1. አቤሜሌክ 2. ሳምሶን 3. ሳዖል 4. የሳዖል ወታደር 5. አኪጦፌል 6. ዚምራ 7. ይሁዳ ናቸው። ❖ በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ ስለ ፀሎት 400 ጊዜ ስለ እምነት 500 ጊዜ ስለ ገንዘብና ሐብት ደግሞ 2,000 ጊዜ ተፅፏል። መጽሐፍ ቅዱስ ገንዘብን መውደድ የኃጢአት ሁሉ ስር ነው ይለዋል። ❖ መጽሐፍ ቅዱስ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ እንግሊዝኛ የተተረጎመው በ 1388 ዓ.ም ነው።
0 التعليقات 0 المشاركات 2كيلو بايت مشاهدة 0 معاينة
التحديثات الأخيرة
  • 0 التعليقات 0 المشاركات 76 مشاهدة 0 معاينة
  • እሁድ ሰኔ 22/2017 አ/ም ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ በሚኖሩ የቃል፣የአምልኮ እና የሀይል ጊዜ መጥተው ከኛ ጋር የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    እሁድ ሰኔ 22/2017 አ/ም ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ በሚኖሩ የቃል፣የአምልኮ እና የሀይል ጊዜ መጥተው ከኛ ጋር የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ።
    0 التعليقات 0 المشاركات 181 مشاهدة 0 معاينة
  • Eag Alembank Android App is Now available on Play store https://play.google.com/store/apps/details?id=eag.alembank.church&pcampaignid=web_share
    Eag Alembank Android App is Now available on Play store https://play.google.com/store/apps/details?id=eag.alembank.church&pcampaignid=web_share
    PLAY.GOOGLE.COM
    Eag Alembank - Apps on Google Play
    Sharing faith, encouraging growth, and connecting with others in Christ.
    0 التعليقات 0 المشاركات 1كيلو بايت مشاهدة 0 معاينة
  • Thank you for sharing word to Christian community on platform and we appreciated you.
    0 التعليقات 0 المشاركات 2كيلو بايت مشاهدة 0 معاينة
  • አርብ ሰኔ ⓭/2017 አ/ም ከ11:00 ጀምሮ በሚኖሩን ልዩ የቃል፣የአምልኮ እና የፈውስ ምሽት ቅዱሳን ሌሎችን በመጋበዝ የመጥተው የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ!
    አርብ ሰኔ ⓭/2017 አ/ም ከ11:00 ጀምሮ በሚኖሩን ልዩ የቃል፣የአምልኮ እና የፈውስ ምሽት ቅዱሳን ሌሎችን በመጋበዝ የመጥተው የፀጋው ተካፋይ ይሁኑ!
    0 التعليقات 0 المشاركات 3كيلو بايت مشاهدة 0 معاينة
  • 0 التعليقات 0 المشاركات 3كيلو بايت مشاهدة 0 معاينة
  • ኤርምያስ 9፥23-24
    ²³ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ጠቢብ በጥበቡ አይመካ፥ ኃያልም በኃይሉ አይመካ፥ ባለ ጠጋም በብልጥግናው አይመካ፤
    ²⁴ ነገር ግን የሚመካው፦ ምሕረትንና ፍርድን ጽድቅንም በምድር ላይ የማደርግ #እኔ እግዚአብሔር መሆኔን በማወቁና በማስተዋሉ በዚህ ይመካ፤ ደስ የሚያሰኙኝ እነዚህ ናቸውና፥ ይላል እግዚአብሔር።
    📖 ኤርምያስ 9፥23-24 🔹²³ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ጠቢብ በጥበቡ አይመካ፥ ኃያልም በኃይሉ አይመካ፥ ባለ ጠጋም በብልጥግናው አይመካ፤ 🔹²⁴ ነገር ግን የሚመካው፦ ምሕረትንና ፍርድን ጽድቅንም በምድር ላይ የማደርግ #እኔ እግዚአብሔር መሆኔን በማወቁና በማስተዋሉ በዚህ ይመካ፤ ደስ የሚያሰኙኝ እነዚህ ናቸውና፥ ይላል እግዚአብሔር።
    0 التعليقات 0 المشاركات 5كيلو بايت مشاهدة 0 معاينة

  • 2 ጢሞቴዎስ 3
    ክሕደት በመጨረሻዎቹ ቀናት
    1ነገር ግን በመጨረሻው ዘመን የሚያስጨንቅ ጊዜ እንደሚመጣ ይህን ዕወቅ። 2ሰዎች ራሳቸውን የሚወድዱ ይሆናሉ፤ ገንዘብን የሚወድዱ፣ ትምክሕተኞች፣ ትዕቢተኞች፣ ተሳዳቢዎች፣ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፣ የማያመሰግኑ፣ ቅድስና የሌላቸው፣ 3ፍቅር የሌላቸው፣ ለዕርቅ የማይሸነፉ፣ ሐሜተኞች፣ ራሳቸውን የማይገዙ፣ ጨካኞች፣ መልካም የሆነውን የማይወድዱ፣ 4ከዳተኞች፣ ችኵሎች፣ በከንቱ በትዕቢት የተወጠሩ፣ ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወድዱ ይሆናሉና። 5ሃይማኖታዊ መልክ አላቸው፤ ኀይሉን ግን ክደዋል። ከእነዚህ ራቅ።
    6እነርሱም በየቤቱ ሾልከው እየገቡ የኀጢአት ብዛት የተጫናቸውን፣ በተለያየ ክፉ ምኞት ውስጥ ገብተው የሚዋልሉ መንፈሰ ደካማ ሴቶችን የሚያጠምዱ ናቸው፤ 7እንደነዚህ ያሉ ሴቶች ሁልጊዜ ይማራሉ፤ ነገር ግን እውነትን ወደ ማወቅ ፈጽሞ ሊደርሱ አይችሉም። 8ኢያኔስና ኢያንበሬስ ሙሴን እንደ ተቃወሙት፣ እነዚህ አእምሯቸው የጠፋባቸውና ከእምነት የተጣሉ ሰዎች ደግሞ እውነትን ይቃወማሉ። 9ይሁን እንጂ አይሳካላቸውም፤ ምክንያቱም የእነዚያ ሰዎች ሞኝነት እንደ ተገለጠ ሁሉ፣ የእነዚህም ለሁሉ ግልጽ ይሆናል።
    2 ጢሞቴዎስ 3 ክሕደት በመጨረሻዎቹ ቀናት 1ነገር ግን በመጨረሻው ዘመን የሚያስጨንቅ ጊዜ እንደሚመጣ ይህን ዕወቅ። 2ሰዎች ራሳቸውን የሚወድዱ ይሆናሉ፤ ገንዘብን የሚወድዱ፣ ትምክሕተኞች፣ ትዕቢተኞች፣ ተሳዳቢዎች፣ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፣ የማያመሰግኑ፣ ቅድስና የሌላቸው፣ 3ፍቅር የሌላቸው፣ ለዕርቅ የማይሸነፉ፣ ሐሜተኞች፣ ራሳቸውን የማይገዙ፣ ጨካኞች፣ መልካም የሆነውን የማይወድዱ፣ 4ከዳተኞች፣ ችኵሎች፣ በከንቱ በትዕቢት የተወጠሩ፣ ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወድዱ ይሆናሉና። 5ሃይማኖታዊ መልክ አላቸው፤ ኀይሉን ግን ክደዋል። ከእነዚህ ራቅ። 6እነርሱም በየቤቱ ሾልከው እየገቡ የኀጢአት ብዛት የተጫናቸውን፣ በተለያየ ክፉ ምኞት ውስጥ ገብተው የሚዋልሉ መንፈሰ ደካማ ሴቶችን የሚያጠምዱ ናቸው፤ 7እንደነዚህ ያሉ ሴቶች ሁልጊዜ ይማራሉ፤ ነገር ግን እውነትን ወደ ማወቅ ፈጽሞ ሊደርሱ አይችሉም። 8ኢያኔስና ኢያንበሬስ ሙሴን እንደ ተቃወሙት፣ እነዚህ አእምሯቸው የጠፋባቸውና ከእምነት የተጣሉ ሰዎች ደግሞ እውነትን ይቃወማሉ። 9ይሁን እንጂ አይሳካላቸውም፤ ምክንያቱም የእነዚያ ሰዎች ሞኝነት እንደ ተገለጠ ሁሉ፣ የእነዚህም ለሁሉ ግልጽ ይሆናል።
    0 التعليقات 0 المشاركات 2كيلو بايت مشاهدة 0 معاينة
  • ፨እኛ ግን ለመካከለኛው ምስራቅ አገራት እንፀልይ፨
    ምንም እንኳን ይሄ አሁን የማናየው የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢታዊ ቃል ይፈፀም ዘንድ የተካሄደው ያለው ጦርነት ብሆንም፣እኛ ክርስቲያኖች የአንድን ሰው ሕይወት እንድ ጠፋ እንማኝም፣ይሄንን የሚያደረግ ካለ እሱ ከዲያብሎስ ነው።
    ሁሉም ሰው ልጅ ሰላም እንድኖር እንፈልጋለን። እግዚአብሔር ሰላም እንዲያወርድ አጥብቀን እንፀልያለን ፣ትጉና ፀልዩ።
    ይሄ ጦርነት እየተስፋፋ ነው፣ብዙ አገራት እያሳተፈ ነው። ከዚህ በፊት በአለም ጦርነት ላይ ያልታዩ ፣በአለም የትኛውም ጦርነት ላይ እንዳይጠቀሙ የተከለከሉ አጥፊ እና አውዳሚ መሳሪያዎች በዚህ ጦርነት ተይቷል፣

    ይሄ ደግሞ ሳይወዱ በግድ የአለም አገራት በጦርነቱ እንድሰተፉ ልያደርግ ይችላል ። አለም ጎራ ተሰልፎ ቅም በቀላቸውን ልወጡ ይችላሉ ። እኛ ክርስቲያኖች የሚጠበቅብን ለሰዉ ልጆች ሁሉ እግዚአብሔር ሰላም እንድመጣ መፀለይን አትርሱ ፨

    ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
    የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች እና የመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነቶች
    እነዚህ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጻፉ የአምላክ ትንቢቶች አሁን በመካከለኛው ምሥራቅ ያለውን ጦርነቶችን ፣ከእስራኤል ጋር በተያያዘ ስለሚካሄዱ ጦርነቶች ይሆን??

    1️⃣ ኤሴቅኤል 38–39 – ጎግና ማጎግ ጦርነት
    መግለጫ: ከምሥራቅ ሰሜን የሚመጣ ጎግ በእስራኤል ላይ የሚፈጥር የመጨረሻው ዘመን ጦርነት ትንቢት።
    ቁልፍ ቃላት:

    "የሰው ልጅ ሆይ፥ አንተ ፊትህን በምጎግ ምድር ላይ አቅና..." – ኤሴቅኤል 38፡2
    "በመጨረሻው ዘመን አንተ በሕዝቤ እስራኤል ላይ ትመጣለህ..." – ኤሴቅኤል 38፡16

    ትርጓሜ:
    አንዳንድ ሰዎች ይህን ከሩሲያ፣ ኢራን፣ ቱርክ ወይም ከሌሎች አገሮች የሚሆነው የእስራኤል ላይ ጥቃት በመሆኑ ይመለከታሉ።

    2️⃣ ዳንኤል 11 – የሰሜኑና ደቡቡ ነገሥታት
    መግለጫ: ከተለያዩ አካባቢዎች የሚመጡ አለም ኃይሎች መካከል የሚካሄድ ጦርነት፣ እስራኤልም መካከላቸው ውስጥ ትገኛለች።
    ቁልፍ ቃላት:

    "በመጨረሻው ጊዜ የደቡብ ንጉሥ ከእርሱ ጋር ይወጋል፤ የሰሜኑ ንጉሥም..." – ዳንኤል 11፡40

    ትርጓሜ:
    አንዳንድ ሰዎች ይህን ከዓረብ አገሮች እና አንዳንድ ሰሜናዊ አገሮች የሚተኮር ጦርነት በመሆኑ ይመለከታሉ።

    3️⃣ መዝሙር 83 – በእስራኤል ላይ የተደረገ ተባባሪነት
    መግለጫ: ብዙ አገሮች ተባብለው እስራኤልን ለማጥፋት የሚሞከሩ እንደሆኑ ይገልፃል።
    ቁልፍ ቃላት:

    "ና፤ እንድንያጥፋቸው እንላ፤ የእስራኤል ስም እንዳይታሰብ እንድንደርስባቸው..." – መዝሙር 83፡4

    4️⃣ ዘካርያስ 12–14 – በኢየሩሳሌም ላይ የመጨረሻው እልፍኝነት
    መግለጫ: የአለም አገሮች በኢየሩሳሌም ላይ ይሰበሰባሉ፣ እግዚአብሔርም ያስገባቸዋል።
    ቁልፍ ቃላት:

    "ኢየሩሳሌምን ለአሕዛብ ሁሉ የሚያሸንፍ ድንጋይ አደርጋታለሁ..." – ዘካርያስ 12፡3
    "አሕዛብን ሁሉ በኢየሩሳሌም ላይ ለሰልፍ አሰብሳለሁ..." – ዘካርያስ 14፡2

    5️⃣ መልእክት ራእይ 16–19 – የአርማጎዶን ጦርነት
    መግለጫ: በመጨረሻው ዘመን የሚካሄድ ታላቅ የአሕዛብ ጦርነት፣ በአርማጎዶን ቦታ የሚካሄድ።
    ቁልፍ ቃላት:

    "ንጉሥ አሕዛብን በአርማጎዶን የሚባል ቦታ ሰበሰቡ..." – ራእይ 16፡16
    "ከምድር ነገሥታት ጋር እንዲወጉ የተሰበሰቡ..." – ራእይ 19፡19

    ፨እኛ ግን ለመካከለኛው ምስራቅ አገራት እንፀልይ፨ ምንም እንኳን ይሄ አሁን የማናየው የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢታዊ ቃል ይፈፀም ዘንድ የተካሄደው ያለው ጦርነት ብሆንም፣እኛ ክርስቲያኖች የአንድን ሰው ሕይወት እንድ ጠፋ እንማኝም፣ይሄንን የሚያደረግ ካለ እሱ ከዲያብሎስ ነው። ሁሉም ሰው ልጅ ሰላም እንድኖር እንፈልጋለን። እግዚአብሔር ሰላም እንዲያወርድ አጥብቀን እንፀልያለን ፣ትጉና ፀልዩ። ይሄ ጦርነት እየተስፋፋ ነው፣ብዙ አገራት እያሳተፈ ነው። ከዚህ በፊት በአለም ጦርነት ላይ ያልታዩ ፣በአለም የትኛውም ጦርነት ላይ እንዳይጠቀሙ የተከለከሉ አጥፊ እና አውዳሚ መሳሪያዎች በዚህ ጦርነት ተይቷል፣ ይሄ ደግሞ ሳይወዱ በግድ የአለም አገራት በጦርነቱ እንድሰተፉ ልያደርግ ይችላል ። አለም ጎራ ተሰልፎ ቅም በቀላቸውን ልወጡ ይችላሉ ። እኛ ክርስቲያኖች የሚጠበቅብን ለሰዉ ልጆች ሁሉ እግዚአብሔር ሰላም እንድመጣ መፀለይን አትርሱ ፨ ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። 📖 የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች እና የመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነቶች እነዚህ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጻፉ የአምላክ ትንቢቶች አሁን በመካከለኛው ምሥራቅ ያለውን ጦርነቶችን ፣ከእስራኤል ጋር በተያያዘ ስለሚካሄዱ ጦርነቶች ይሆን?? 1️⃣ ኤሴቅኤል 38–39 – ጎግና ማጎግ ጦርነት መግለጫ: ከምሥራቅ ሰሜን የሚመጣ ጎግ በእስራኤል ላይ የሚፈጥር የመጨረሻው ዘመን ጦርነት ትንቢት። ቁልፍ ቃላት: "የሰው ልጅ ሆይ፥ አንተ ፊትህን በምጎግ ምድር ላይ አቅና..." – ኤሴቅኤል 38፡2 "በመጨረሻው ዘመን አንተ በሕዝቤ እስራኤል ላይ ትመጣለህ..." – ኤሴቅኤል 38፡16 ትርጓሜ: አንዳንድ ሰዎች ይህን ከሩሲያ፣ ኢራን፣ ቱርክ ወይም ከሌሎች አገሮች የሚሆነው የእስራኤል ላይ ጥቃት በመሆኑ ይመለከታሉ። 2️⃣ ዳንኤል 11 – የሰሜኑና ደቡቡ ነገሥታት መግለጫ: ከተለያዩ አካባቢዎች የሚመጡ አለም ኃይሎች መካከል የሚካሄድ ጦርነት፣ እስራኤልም መካከላቸው ውስጥ ትገኛለች። ቁልፍ ቃላት: "በመጨረሻው ጊዜ የደቡብ ንጉሥ ከእርሱ ጋር ይወጋል፤ የሰሜኑ ንጉሥም..." – ዳንኤል 11፡40 ትርጓሜ: አንዳንድ ሰዎች ይህን ከዓረብ አገሮች እና አንዳንድ ሰሜናዊ አገሮች የሚተኮር ጦርነት በመሆኑ ይመለከታሉ። 3️⃣ መዝሙር 83 – በእስራኤል ላይ የተደረገ ተባባሪነት መግለጫ: ብዙ አገሮች ተባብለው እስራኤልን ለማጥፋት የሚሞከሩ እንደሆኑ ይገልፃል። ቁልፍ ቃላት: "ና፤ እንድንያጥፋቸው እንላ፤ የእስራኤል ስም እንዳይታሰብ እንድንደርስባቸው..." – መዝሙር 83፡4 4️⃣ ዘካርያስ 12–14 – በኢየሩሳሌም ላይ የመጨረሻው እልፍኝነት መግለጫ: የአለም አገሮች በኢየሩሳሌም ላይ ይሰበሰባሉ፣ እግዚአብሔርም ያስገባቸዋል። ቁልፍ ቃላት: "ኢየሩሳሌምን ለአሕዛብ ሁሉ የሚያሸንፍ ድንጋይ አደርጋታለሁ..." – ዘካርያስ 12፡3 "አሕዛብን ሁሉ በኢየሩሳሌም ላይ ለሰልፍ አሰብሳለሁ..." – ዘካርያስ 14፡2 5️⃣ መልእክት ራእይ 16–19 – የአርማጎዶን ጦርነት መግለጫ: በመጨረሻው ዘመን የሚካሄድ ታላቅ የአሕዛብ ጦርነት፣ በአርማጎዶን ቦታ የሚካሄድ። ቁልፍ ቃላት: "ንጉሥ አሕዛብን በአርማጎዶን የሚባል ቦታ ሰበሰቡ..." – ራእይ 16፡16 "ከምድር ነገሥታት ጋር እንዲወጉ የተሰበሰቡ..." – ራእይ 19፡19
    0 التعليقات 0 المشاركات 3كيلو بايت مشاهدة 0 معاينة
  • Now it came to pass, as they went, that he entered into a certain village: and a certain woman named Martha received him into her house. And she had a sister called Mary, which also sat at Jesus' feet, and heard his word. But Martha was cumbered about much serving, and came to him, and said, Lord, dost thou not care that my sister hath left me to serve alone? bid her therefore that she help me. And Jesus answered and said unto her, Martha, Martha, thou art careful and troubled about many things: But one thing is needful: and Mary hath chosen that good part, which shall not be taken away from her.
    Now it came to pass, as they went, that he entered into a certain village: and a certain woman named Martha received him into her house. And she had a sister called Mary, which also sat at Jesus' feet, and heard his word. But Martha was cumbered about much serving, and came to him, and said, Lord, dost thou not care that my sister hath left me to serve alone? bid her therefore that she help me. And Jesus answered and said unto her, Martha, Martha, thou art careful and troubled about many things: But one thing is needful: and Mary hath chosen that good part, which shall not be taken away from her.
    0 التعليقات 0 المشاركات 3كيلو بايت مشاهدة 0 معاينة
  • 0 التعليقات 0 المشاركات 3كيلو بايت مشاهدة 0 معاينة
  • 0 التعليقات 0 المشاركات 2كيلو بايت مشاهدة 0 معاينة
المزيد من المنشورات