፡ንጉሡ ይንገሥ የቀጠላ :-
(ዮሐ1፡50) “ናትናኤልም መልሶ፡-መምር ሆይ÷አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፤አንተ የእስራኤል ንጉሥ ነህ አለዉ”
ንጉሡ ለምን ይንገሥ?
1. እንደ ብርሃን ልጆች በምድር ሁሉ ላይ ከፍ ብለን እንድንታይ፡፡
(ዮሐ 8፡12 ማቴ 5፡14-16)
2. መጣል ያለበትን መጥፎ ነገሮችን ከእኛ ሕይወት ጥሎልን ክብሩን ልገልጥ፡፡
(ሐ/ሥ 9፡5- ማር 10፡49-50)
3. ከዉስጣችን መወገድ ያለዉን ክፉ ዘር አስወግዶ ፍሬያማዎች ልያደርገን፡፡
(ማር 7፡20-23 ገለትያ 5፡19-25)
4. ያደከማዉን ድካም ከዉስጣችን አዉጥቶ በብርታት እና በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ለማስታጠቅ ፡፡ (ሐ/ሥ 2፡36-41 ማሳ 6፡14-18 )
የእግዚአብሄር ጥያቄ
እግዚአብሄር በዘመናት ሁሉ መካከል ለአገር፣ ለቤ/ክርስቲያን፣ ለግለሰብና ለትውልድ ጥያቄ አለው። የእግዚአብሄር ጥያቄዎች ከእኛ መልስ ይሻሉ፤ እግዚአብሄር መልስ የሌለውና የማናውቀውን ጥያቄ አይጠይቀንም።
አንዳንዴ በገሀዱ አለም እንደምናየውም፣ እንደምንሰማውም አጥርቶ ካለመስማት ከጥያቄው ጋር ፈፅሞ አብሮ የማይሄድ መልስ እንመልሳለን፤ ወይም በግምት የመሰለንን እንመልሳለን፤ አንዳንዴም በህብረተሰባችን ዘንድ እንደ አዋቂ ከተቆጠርን አያውቅም ላለመባልና አላውቅም ላለማለት ነገሮችን እናወሳስባቸዋለን።
ለጥያቄው የጥያቄ መልስ እንሰጣለን፤ ወይም ከሌሎች የምንሻልበትን (የተሻልንበትን) በዚያ ራሳችንን እንመለከታለን። እግዚአብሄር ግን የጠቅላላ እውቀት ጥያቄ ሳይሆን የግል ጥያቄዎች ለእያንዳንዳችን የሚጣይቃዉ። አዎን እግዚአብሄር ዛሬም ጥያቄ አለው።
በተለይ የመንፈሳዊነት ጭምብል በበዛበት በአሁኑ ዘመን እግዚአብሄር ለእያንዳንዳችን ጥያቄ አለው። ከዚህ በታች ለሚቀጥሉት እግዚአብሄራዊ ለሆኑ ጥያቄዎች እውነተኛ የሆነ መልስ እንስጥ ማንም በማይሰማበት በግል ስፍራችን መልሱን ለጌታ እንመልስ፣ ከእርሱ ጋር እንስማማ፣ ጥያቄው ካልገባን ደግሞ ጌታ ሆይ አልገባኝም ብሎ በትህትና መጠየቅ ብልህነት ነው።
ብልጣብልጥነት ለያዕቆብም አልበጀውም! እግዚአብሄር ዘልቆ ያያል፤ እግዚአብሄር አይታለልም፣ በፊታችን ላለው ረጅም ጉዞ አብሮ ለመጓዝ ለእግዚአብሄር ጥያቄዎች መልስ እንስጥ።
ንጉሡ እንዲነግሥ ከእኛ ምን ይጠበቃል? ይቀጥላል፡-
(ዮሐ1፡50) “ናትናኤልም መልሶ፡-መምር ሆይ÷አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፤አንተ የእስራኤል ንጉሥ ነህ አለዉ”
ንጉሡ ለምን ይንገሥ?
1. እንደ ብርሃን ልጆች በምድር ሁሉ ላይ ከፍ ብለን እንድንታይ፡፡
(ዮሐ 8፡12 ማቴ 5፡14-16)
2. መጣል ያለበትን መጥፎ ነገሮችን ከእኛ ሕይወት ጥሎልን ክብሩን ልገልጥ፡፡
(ሐ/ሥ 9፡5- ማር 10፡49-50)
3. ከዉስጣችን መወገድ ያለዉን ክፉ ዘር አስወግዶ ፍሬያማዎች ልያደርገን፡፡
(ማር 7፡20-23 ገለትያ 5፡19-25)
4. ያደከማዉን ድካም ከዉስጣችን አዉጥቶ በብርታት እና በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ለማስታጠቅ ፡፡ (ሐ/ሥ 2፡36-41 ማሳ 6፡14-18 )
የእግዚአብሄር ጥያቄ
እግዚአብሄር በዘመናት ሁሉ መካከል ለአገር፣ ለቤ/ክርስቲያን፣ ለግለሰብና ለትውልድ ጥያቄ አለው። የእግዚአብሄር ጥያቄዎች ከእኛ መልስ ይሻሉ፤ እግዚአብሄር መልስ የሌለውና የማናውቀውን ጥያቄ አይጠይቀንም።
አንዳንዴ በገሀዱ አለም እንደምናየውም፣ እንደምንሰማውም አጥርቶ ካለመስማት ከጥያቄው ጋር ፈፅሞ አብሮ የማይሄድ መልስ እንመልሳለን፤ ወይም በግምት የመሰለንን እንመልሳለን፤ አንዳንዴም በህብረተሰባችን ዘንድ እንደ አዋቂ ከተቆጠርን አያውቅም ላለመባልና አላውቅም ላለማለት ነገሮችን እናወሳስባቸዋለን።
ለጥያቄው የጥያቄ መልስ እንሰጣለን፤ ወይም ከሌሎች የምንሻልበትን (የተሻልንበትን) በዚያ ራሳችንን እንመለከታለን። እግዚአብሄር ግን የጠቅላላ እውቀት ጥያቄ ሳይሆን የግል ጥያቄዎች ለእያንዳንዳችን የሚጣይቃዉ። አዎን እግዚአብሄር ዛሬም ጥያቄ አለው።
በተለይ የመንፈሳዊነት ጭምብል በበዛበት በአሁኑ ዘመን እግዚአብሄር ለእያንዳንዳችን ጥያቄ አለው። ከዚህ በታች ለሚቀጥሉት እግዚአብሄራዊ ለሆኑ ጥያቄዎች እውነተኛ የሆነ መልስ እንስጥ ማንም በማይሰማበት በግል ስፍራችን መልሱን ለጌታ እንመልስ፣ ከእርሱ ጋር እንስማማ፣ ጥያቄው ካልገባን ደግሞ ጌታ ሆይ አልገባኝም ብሎ በትህትና መጠየቅ ብልህነት ነው።
ብልጣብልጥነት ለያዕቆብም አልበጀውም! እግዚአብሄር ዘልቆ ያያል፤ እግዚአብሄር አይታለልም፣ በፊታችን ላለው ረጅም ጉዞ አብሮ ለመጓዝ ለእግዚአብሄር ጥያቄዎች መልስ እንስጥ።
ንጉሡ እንዲነግሥ ከእኛ ምን ይጠበቃል? ይቀጥላል፡-
፡ንጉሡ ይንገሥ የቀጠላ :-
(ዮሐ1፡50) “ናትናኤልም መልሶ፡-መምር ሆይ÷አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፤አንተ የእስራኤል ንጉሥ ነህ አለዉ”
ንጉሡ ለምን ይንገሥ?
1. እንደ ብርሃን ልጆች በምድር ሁሉ ላይ ከፍ ብለን እንድንታይ፡፡
(ዮሐ 8፡12 ማቴ 5፡14-16)
2. መጣል ያለበትን መጥፎ ነገሮችን ከእኛ ሕይወት ጥሎልን ክብሩን ልገልጥ፡፡
(ሐ/ሥ 9፡5- ማር 10፡49-50)
3. ከዉስጣችን መወገድ ያለዉን ክፉ ዘር አስወግዶ ፍሬያማዎች ልያደርገን፡፡
(ማር 7፡20-23 ገለትያ 5፡19-25)
4. ያደከማዉን ድካም ከዉስጣችን አዉጥቶ በብርታት እና በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ለማስታጠቅ ፡፡ (ሐ/ሥ 2፡36-41 ማሳ 6፡14-18 )
የእግዚአብሄር ጥያቄ
እግዚአብሄር በዘመናት ሁሉ መካከል ለአገር፣ ለቤ/ክርስቲያን፣ ለግለሰብና ለትውልድ ጥያቄ አለው። የእግዚአብሄር ጥያቄዎች ከእኛ መልስ ይሻሉ፤ እግዚአብሄር መልስ የሌለውና የማናውቀውን ጥያቄ አይጠይቀንም።
አንዳንዴ በገሀዱ አለም እንደምናየውም፣ እንደምንሰማውም አጥርቶ ካለመስማት ከጥያቄው ጋር ፈፅሞ አብሮ የማይሄድ መልስ እንመልሳለን፤ ወይም በግምት የመሰለንን እንመልሳለን፤ አንዳንዴም በህብረተሰባችን ዘንድ እንደ አዋቂ ከተቆጠርን አያውቅም ላለመባልና አላውቅም ላለማለት ነገሮችን እናወሳስባቸዋለን።
ለጥያቄው የጥያቄ መልስ እንሰጣለን፤ ወይም ከሌሎች የምንሻልበትን (የተሻልንበትን) በዚያ ራሳችንን እንመለከታለን። እግዚአብሄር ግን የጠቅላላ እውቀት ጥያቄ ሳይሆን የግል ጥያቄዎች ለእያንዳንዳችን የሚጣይቃዉ። አዎን እግዚአብሄር ዛሬም ጥያቄ አለው።
በተለይ የመንፈሳዊነት ጭምብል በበዛበት በአሁኑ ዘመን እግዚአብሄር ለእያንዳንዳችን ጥያቄ አለው። ከዚህ በታች ለሚቀጥሉት እግዚአብሄራዊ ለሆኑ ጥያቄዎች እውነተኛ የሆነ መልስ እንስጥ ማንም በማይሰማበት በግል ስፍራችን መልሱን ለጌታ እንመልስ፣ ከእርሱ ጋር እንስማማ፣ ጥያቄው ካልገባን ደግሞ ጌታ ሆይ አልገባኝም ብሎ በትህትና መጠየቅ ብልህነት ነው።
ብልጣብልጥነት ለያዕቆብም አልበጀውም! እግዚአብሄር ዘልቆ ያያል፤ እግዚአብሄር አይታለልም፣ በፊታችን ላለው ረጅም ጉዞ አብሮ ለመጓዝ ለእግዚአብሄር ጥያቄዎች መልስ እንስጥ።
ንጉሡ እንዲነግሥ ከእኛ ምን ይጠበቃል? ይቀጥላል፡-
0 Comments
0 Shares
21 Views
0 Reviews