የእግዚአብሔር ድንቅ ፈቃዱ ቢሆን ጥቅምት 7 አርብ ምሽት ከ11.30 ጀምሮ የፈውስ እና የነፃ የመውጣት ጊዜ ይኖራል!! እንድሁም ጥቅምት 9 እሁድ ጠዋት ከ2.30 እስከ 3.30 የትምህርትና የጸሎት ጊዜ ስሆን ከሦስት ሰዓት ተኩል እስከ ስድስት ሰዓት ድረስ ድንቅ የሆነ የአምልኮ፤የቃል የመፈታት እና የአርነት ጊዜ ይሆናል፦ ቅዱሳን በሙሉ ከእኛ ጋር ጌታን ለመገልገል ወደ አለም ባንክ አጥቢያ ይምጡ እና ይገልገሉ ያገለግሉ!!
የእግዚአብሔር ድንቅ ፈቃዱ ቢሆን ጥቅምት 7 አርብ ምሽት ከ11.30 ጀምሮ የፈውስ እና የነፃ የመውጣት ጊዜ ይኖራል!! እንድሁም ጥቅምት 9 እሁድ ጠዋት ከ2.30 እስከ 3.30 የትምህርትና የጸሎት ጊዜ ስሆን ከሦስት ሰዓት ተኩል እስከ ስድስት ሰዓት ድረስ ድንቅ የሆነ የአምልኮ፤የቃል የመፈታት እና የአርነት ጊዜ ይሆናል፦ ቅዱሳን በሙሉ ከእኛ ጋር ጌታን ለመገልገል ወደ አለም ባንክ አጥቢያ ይምጡ እና ይገልገሉ ያገለግሉ!!
0 አስተያየቶች
0 ማጋራቶች
67 እይታዎች
0 ግምገማዎች