ከቅንነት ማለት፦ የቀጠለ
5ኛ. ጽድቅን በልብ እዉነት የሚያደርግ፥ማለት ነዉ፡፡ (መዝሙር 15፥2)
“ በቅንነት የሚሄድ፥ ጽድቅንም የሚያደርግ፥ በልቡም እውነትን የሚናገር።”
6ኛ. እግዚአብሔርን ደስ ለመሰኘት የምሄዱት ማለት ነወ፡፡ (መዝሙር 84፥11)
“እግዚአብሔር አምላክ ምሕረትንና እውነትን ስለ ወደደ፥ ሞገስንና ክብርን ይሰጣል፤ እግዚአብሔር በቅንነት የሚሄዱትን ከመልካም ነገር አያሳጣቸውም።”
7ኛ. በአልጋው ላይ ያርፋል ማለት ነዉ፡፡ (ኢሳይያስ 57፥2)
“ወደ ሰላም ይገባል፤ በቅንነት የሄደ በአልጋው ላይ ያርፋል።”
8ኛ. እግዚአብሔርንም ሰዉንም አለመበደል ማለት ነዉ፡፡ (ዳንኤል 6፥22)
“ በፊቱ ቅንነት ተገኝቶብኛልና፥ በአንተም ፊት ደግሞ፥ ንጉሥ ሆይ፥ አልበደልሁምና አምላኬ መልአኩን ልኮ የአንበሶችን አፍ ዘጋ፥ እነርሱም አልጐዱኝም አለው።”
ይቀጥላል፦
5ኛ. ጽድቅን በልብ እዉነት የሚያደርግ፥ማለት ነዉ፡፡ (መዝሙር 15፥2)
“ በቅንነት የሚሄድ፥ ጽድቅንም የሚያደርግ፥ በልቡም እውነትን የሚናገር።”
6ኛ. እግዚአብሔርን ደስ ለመሰኘት የምሄዱት ማለት ነወ፡፡ (መዝሙር 84፥11)
“እግዚአብሔር አምላክ ምሕረትንና እውነትን ስለ ወደደ፥ ሞገስንና ክብርን ይሰጣል፤ እግዚአብሔር በቅንነት የሚሄዱትን ከመልካም ነገር አያሳጣቸውም።”
7ኛ. በአልጋው ላይ ያርፋል ማለት ነዉ፡፡ (ኢሳይያስ 57፥2)
“ወደ ሰላም ይገባል፤ በቅንነት የሄደ በአልጋው ላይ ያርፋል።”
8ኛ. እግዚአብሔርንም ሰዉንም አለመበደል ማለት ነዉ፡፡ (ዳንኤል 6፥22)
“ በፊቱ ቅንነት ተገኝቶብኛልና፥ በአንተም ፊት ደግሞ፥ ንጉሥ ሆይ፥ አልበደልሁምና አምላኬ መልአኩን ልኮ የአንበሶችን አፍ ዘጋ፥ እነርሱም አልጐዱኝም አለው።”
ይቀጥላል፦
ከቅንነት ማለት፦ የቀጠለ
5ኛ. ጽድቅን በልብ እዉነት የሚያደርግ፥ማለት ነዉ፡፡ (መዝሙር 15፥2)
“ በቅንነት የሚሄድ፥ ጽድቅንም የሚያደርግ፥ በልቡም እውነትን የሚናገር።”
6ኛ. እግዚአብሔርን ደስ ለመሰኘት የምሄዱት ማለት ነወ፡፡ (መዝሙር 84፥11)
“እግዚአብሔር አምላክ ምሕረትንና እውነትን ስለ ወደደ፥ ሞገስንና ክብርን ይሰጣል፤ እግዚአብሔር በቅንነት የሚሄዱትን ከመልካም ነገር አያሳጣቸውም።”
7ኛ. በአልጋው ላይ ያርፋል ማለት ነዉ፡፡ (ኢሳይያስ 57፥2)
“ወደ ሰላም ይገባል፤ በቅንነት የሄደ በአልጋው ላይ ያርፋል።”
8ኛ. እግዚአብሔርንም ሰዉንም አለመበደል ማለት ነዉ፡፡ (ዳንኤል 6፥22)
“ በፊቱ ቅንነት ተገኝቶብኛልና፥ በአንተም ፊት ደግሞ፥ ንጉሥ ሆይ፥ አልበደልሁምና አምላኬ መልአኩን ልኮ የአንበሶችን አፍ ዘጋ፥ እነርሱም አልጐዱኝም አለው።”
ይቀጥላል፦
0 Commentaires
0 Parts
240 Vue
0 Aperçu