እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ መታሰቢያ በዓል በሰላም በጤና አደረሳችሁ/አደረሰን ። ተቀደደው መጋረጃ፡፡
‹‹ ማቴዎስ 27፡50-53 ››
ኢየሱስም ሁለተኛ በታለቅ ድምጽ ጮሆ ነፍሱን ተወ፡፡ እነሆም የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ተቀደደ፡፡
ምድርም ተናወጠች፡፡
አለቶችም ተሰነጠቁ፡፡
መቃብሮችም ተከፈቱ፡፡
ተኝተው ከነበሩትም ከቅዱሳን ብዙ ሥጋዎች ተነሱ፡፡ ከትንሳኤውም በኋላ ከመቃብሮች ወጥተው ወደ ቅድስት ከተማ ገቡና ለብዙዎች ታዩ፡፡››
‹‹ ማቴዎስ 27፡50-53 ››
ኢየሱስም ሁለተኛ በታለቅ ድምጽ ጮሆ ነፍሱን ተወ፡፡ እነሆም የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ተቀደደ፡፡
ምድርም ተናወጠች፡፡
አለቶችም ተሰነጠቁ፡፡
መቃብሮችም ተከፈቱ፡፡
ተኝተው ከነበሩትም ከቅዱሳን ብዙ ሥጋዎች ተነሱ፡፡ ከትንሳኤውም በኋላ ከመቃብሮች ወጥተው ወደ ቅድስት ከተማ ገቡና ለብዙዎች ታዩ፡፡››
እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ መታሰቢያ በዓል በሰላም በጤና አደረሳችሁ/አደረሰን ። ተቀደደው መጋረጃ፡፡
‹‹ ማቴዎስ 27፡50-53 ››
ኢየሱስም ሁለተኛ በታለቅ ድምጽ ጮሆ ነፍሱን ተወ፡፡ እነሆም የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ተቀደደ፡፡
ምድርም ተናወጠች፡፡
አለቶችም ተሰነጠቁ፡፡
መቃብሮችም ተከፈቱ፡፡
ተኝተው ከነበሩትም ከቅዱሳን ብዙ ሥጋዎች ተነሱ፡፡ ከትንሳኤውም በኋላ ከመቃብሮች ወጥተው ወደ ቅድስት ከተማ ገቡና ለብዙዎች ታዩ፡፡››
·200 Views
·0 önizleme