ዛሬ ሚያዝያ 26/2017 ዓ/ም በኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን በዋና ቢሮ እና በአዲስ አበባ ልዩ ክልል አዘጋጅነት በልደታ አጥቢያ ግቢ ውስጥ በአዲስ አበባ ውስጥ ያሉ አጥቢያዎች እና ሕብረቶች አስገራሚ በሆነ ሁኔታ የጋራ ሕብረት በማድረግ ከጠዋቱ 2.00 ጀምሮ እስከ 11.00 ድረስ ልዩ የሆነ የአምልኮ እና የቃል የጸሎት ወንጌልን በጋራ በመስራት አስገራሚና አስደናቂ ጊዜ አሳልፈናል ክብር ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ይሁን !!!
ዛሬ ሚያዝያ 26/2017 ዓ/ም በኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን በዋና ቢሮ እና በአዲስ አበባ ልዩ ክልል አዘጋጅነት በልደታ አጥቢያ ግቢ ውስጥ በአዲስ አበባ ውስጥ ያሉ አጥቢያዎች እና ሕብረቶች አስገራሚ በሆነ ሁኔታ የጋራ ሕብረት በማድረግ ከጠዋቱ 2.00 ጀምሮ እስከ 11.00 ድረስ ልዩ የሆነ የአምልኮ እና የቃል የጸሎት ወንጌልን በጋራ በመስራት አስገራሚና አስደናቂ ጊዜ አሳልፈናል ክብር ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ይሁን !!!
·170 Views
·0 Reviews